TIKVAH-ETHIOPIA via @like
#AFCON
የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።
የውድድሩ ፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚዎች #ሴኔጋል እና #ግብፅ ሲሆኑ ጨዋታው ተጀምሯል።
ይህ ጨዋታ በመላው አፍሪካ እንዲሁም በዓለም አቅፍ ደረጃ እጅግ በጉጉት የሚጠበቅ ነው።
የዋንጫው 🏆 ባለቤት ማን ይሆናል ?
@tikvahethiopia
የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።
የውድድሩ ፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚዎች #ሴኔጋል እና #ግብፅ ሲሆኑ ጨዋታው ተጀምሯል።
ይህ ጨዋታ በመላው አፍሪካ እንዲሁም በዓለም አቅፍ ደረጃ እጅግ በጉጉት የሚጠበቅ ነው።
የዋንጫው 🏆 ባለቤት ማን ይሆናል ?
@tikvahethiopia
👍903❤122👏72😱49👎45🥰39😢30