አጫጭር መረጃዎች ፦
- በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 674 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል፤ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 26,771 ደርሷል።
- የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮና ቫይረስ ከዳኑ በኋላ የመጀመሪያቸውን የሚኒስትሮች ስብሰባ የመሩ ሲሆን ጋዜጣዊ መግለጫም ሰጥተዋል፤ አገራቸው የወረርሽኙን ጣሪያ ማለፏን ተናግረዋል - #BBC
- ደቡብ ኮሪያ ባለፉት 24 ሰዓት 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ሪፖርት አድርጋለች፤ አራቱም #ከውጭ የገቡ ናቸው።
- በቻይና ባለፉት 24 ሰዓት 4 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን አራቱም (4) ከውጭ ከገቡ ናቸው።
- በፈረንሳይ የሟቾች ቁጥር ትላንት ከተመዘገበው ቀንሷል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት የ289 ሰዎች ሞት ሪፖርት ተደርጓል።
- በአሜሪካ የሟቾች ቁጥር ከ62,000 በላይ ሆኗል።
- በአሜሪካ የሥራ አጦች ቁጥር 30 ሚሊየን መድረሱን የአሜሪካ የሰራተኞች መስሪያ ቤት ያወጣው አዲስ መረጃ አሳይቷል - #BBC
- በደቡብ አፍሪካ ባለፉት 24 ሰዓት 10,403 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 297 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 5,647 ደርሷል።
- በግብፅ ባለፉት 24 ሰዓት 12 ሰዎች ሲሞቱ፣ 269 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 5,537 ደርሷል። ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1,381 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 674 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል፤ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 26,771 ደርሷል።
- የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮና ቫይረስ ከዳኑ በኋላ የመጀመሪያቸውን የሚኒስትሮች ስብሰባ የመሩ ሲሆን ጋዜጣዊ መግለጫም ሰጥተዋል፤ አገራቸው የወረርሽኙን ጣሪያ ማለፏን ተናግረዋል - #BBC
- ደቡብ ኮሪያ ባለፉት 24 ሰዓት 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ሪፖርት አድርጋለች፤ አራቱም #ከውጭ የገቡ ናቸው።
- በቻይና ባለፉት 24 ሰዓት 4 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን አራቱም (4) ከውጭ ከገቡ ናቸው።
- በፈረንሳይ የሟቾች ቁጥር ትላንት ከተመዘገበው ቀንሷል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት የ289 ሰዎች ሞት ሪፖርት ተደርጓል።
- በአሜሪካ የሟቾች ቁጥር ከ62,000 በላይ ሆኗል።
- በአሜሪካ የሥራ አጦች ቁጥር 30 ሚሊየን መድረሱን የአሜሪካ የሰራተኞች መስሪያ ቤት ያወጣው አዲስ መረጃ አሳይቷል - #BBC
- በደቡብ አፍሪካ ባለፉት 24 ሰዓት 10,403 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 297 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 5,647 ደርሷል።
- በግብፅ ባለፉት 24 ሰዓት 12 ሰዎች ሲሞቱ፣ 269 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 5,537 ደርሷል። ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1,381 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia