TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አስደሳች መልዕክት📌ቋንቋን ማወቅ ምንኛ መታደል ነው። ከአንድ በላይ ቋንቋን መቻል አዕምሮን ከማስፋት በተጨማሪ ከሰዎች ጋር ያለንን መስተጋብር ያሰፋዋል።
.
.
TIKVAH-EDU #በመጀመሪያው ዙር #አፋን ኦሮሞ እና #ትግርኛን ያስተምራል። በመፅሀፍት በመታገዝ እና ቋንቋውን በሚያቁት የቻናላችን ቤተሰቦች አማካኝነት ነው ትምህርቱ የሚሰጠው።
.
.
በቅድሚያ በሀገራችን ብዙ ሚሊዮን ተናጋሪ ያለውን #የአፋን ኦሮሞ መማማር እንጀምራለን።
.
.
የሚያውቁትን ቋንቋዎች ለማስተማር #ፍቃደኛ የሆኑ ሰዎች በመጡ ቁጥር ብዙ ቋንቋዎችን እንማራለን።

ኢትዮጵያዊነት ይለምልም!
ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው!
.
.
እኛ ኢትዮጵያዊያን ባለማወቅ ብዙ ተጎድተናል። በሀገራች የሚነገሩ ብዙ ቋንቋዎች እያሉ ቀድመን የለመድነው የባዕድ ሀገር ቋንቋ ነው።
.
.
QAANQEE GADAA
ቃንቄ ገዳ
ኦሮሚኛ እንማር!

እገዛ ለማድረግ ሀሳብ ለማቅረብ የምትፈልጉ 0919 74 36 30 በማንኛውም ሰዓት መደወል ትችላላችሁ።

https://telegram.me/Tikvahethedu - ተቀላቀሉ
#update የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አማርኛና #አፋን_ኦሮሞን በመንግስት ትምህርት ቤቶች አማራጭ የትምህርት መስጫ ቋንቋ አድርጎ ለመጠቀም መወሰኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ታቦር ገ/መድህን ገልፀዋል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን ደስ አለን!!

ለበርካታ ወራት ተቋርጦ የነበረው የTIKVAH-ETH የቋንቋ ትምህርት ከነሃሴ 1 ጀምሮ ይቀጥላል!!

#አፋን_ኦሮሞ
#ትግርኛ
#ግዕዝ.... በቀጣይ የሚካተቱት ቋንቋዎች እንደተጠበቁ ናቸው። ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል!

ኢትዮጵያን መውደድ ማለት~ቋንቋዋን፣ ባህሏን፣ ህዝቦችን መውደድ ነው!!

@Tikvahethedu በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!

https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEWA_-Jt2zIM5COJqw