አስደሳች መልዕክት📌ቋንቋን ማወቅ ምንኛ መታደል ነው። ከአንድ በላይ ቋንቋን መቻል አዕምሮን ከማስፋት በተጨማሪ ከሰዎች ጋር ያለንን መስተጋብር ያሰፋዋል።
.
.
TIKVAH-EDU #በመጀመሪያው ዙር #አፋን ኦሮሞ እና #ትግርኛን ያስተምራል። በመፅሀፍት በመታገዝ እና ቋንቋውን በሚያቁት የቻናላችን ቤተሰቦች አማካኝነት ነው ትምህርቱ የሚሰጠው።
.
.
በቅድሚያ በሀገራችን ብዙ ሚሊዮን ተናጋሪ ያለውን #የአፋን ኦሮሞ መማማር እንጀምራለን።
.
.
የሚያውቁትን ቋንቋዎች ለማስተማር #ፍቃደኛ የሆኑ ሰዎች በመጡ ቁጥር ብዙ ቋንቋዎችን እንማራለን።
ኢትዮጵያዊነት ይለምልም!
ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው!
.
.
እኛ ኢትዮጵያዊያን ባለማወቅ ብዙ ተጎድተናል። በሀገራች የሚነገሩ ብዙ ቋንቋዎች እያሉ ቀድመን የለመድነው የባዕድ ሀገር ቋንቋ ነው።
.
.
QAANQEE GADAA
ቃንቄ ገዳ
ኦሮሚኛ እንማር!
እገዛ ለማድረግ ሀሳብ ለማቅረብ የምትፈልጉ 0919 74 36 30 በማንኛውም ሰዓት መደወል ትችላላችሁ።
https://telegram.me/Tikvahethedu - ተቀላቀሉ
.
.
TIKVAH-EDU #በመጀመሪያው ዙር #አፋን ኦሮሞ እና #ትግርኛን ያስተምራል። በመፅሀፍት በመታገዝ እና ቋንቋውን በሚያቁት የቻናላችን ቤተሰቦች አማካኝነት ነው ትምህርቱ የሚሰጠው።
.
.
በቅድሚያ በሀገራችን ብዙ ሚሊዮን ተናጋሪ ያለውን #የአፋን ኦሮሞ መማማር እንጀምራለን።
.
.
የሚያውቁትን ቋንቋዎች ለማስተማር #ፍቃደኛ የሆኑ ሰዎች በመጡ ቁጥር ብዙ ቋንቋዎችን እንማራለን።
ኢትዮጵያዊነት ይለምልም!
ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው!
.
.
እኛ ኢትዮጵያዊያን ባለማወቅ ብዙ ተጎድተናል። በሀገራች የሚነገሩ ብዙ ቋንቋዎች እያሉ ቀድመን የለመድነው የባዕድ ሀገር ቋንቋ ነው።
.
.
QAANQEE GADAA
ቃንቄ ገዳ
ኦሮሚኛ እንማር!
እገዛ ለማድረግ ሀሳብ ለማቅረብ የምትፈልጉ 0919 74 36 30 በማንኛውም ሰዓት መደወል ትችላላችሁ።
https://telegram.me/Tikvahethedu - ተቀላቀሉ
#update የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አማርኛና #አፋን_ኦሮሞን በመንግስት ትምህርት ቤቶች አማራጭ የትምህርት መስጫ ቋንቋ አድርጎ ለመጠቀም መወሰኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ታቦር ገ/መድህን ገልፀዋል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን ደስ አለን!!
ለበርካታ ወራት ተቋርጦ የነበረው የTIKVAH-ETH የቋንቋ ትምህርት ከነሃሴ 1 ጀምሮ ይቀጥላል!!
#አፋን_ኦሮሞ
#ትግርኛ
#ግዕዝ.... በቀጣይ የሚካተቱት ቋንቋዎች እንደተጠበቁ ናቸው። ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል!
ኢትዮጵያን መውደድ ማለት~ቋንቋዋን፣ ባህሏን፣ ህዝቦችን መውደድ ነው!!
@Tikvahethedu በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEWA_-Jt2zIM5COJqw
ለበርካታ ወራት ተቋርጦ የነበረው የTIKVAH-ETH የቋንቋ ትምህርት ከነሃሴ 1 ጀምሮ ይቀጥላል!!
#አፋን_ኦሮሞ
#ትግርኛ
#ግዕዝ.... በቀጣይ የሚካተቱት ቋንቋዎች እንደተጠበቁ ናቸው። ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል!
ኢትዮጵያን መውደድ ማለት~ቋንቋዋን፣ ባህሏን፣ ህዝቦችን መውደድ ነው!!
@Tikvahethedu በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEWA_-Jt2zIM5COJqw