TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል #የድንበር ይገባኛል ጉዳይን ጨምሮ የጋራ ድንበር ፀጥታና ንግድን የሚመለከቱ ጉዳዮችን የሚመለከት ስብሰባ በመጪዎቹ ቀናት ይካሄዳል። በጎንደር በሚደረገው በዚህ ስብሰባ የሱዳን ተዋሳኝ ግዛቶች ተወካዮች ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር ይመካከራሉ። የድንበር አካባቢው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበረሰብ ደረጃ በሚፈጠሩ የመሬት ይገባኛል ግጭቶች ሲታወክ ቆይቷል።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia