#update በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል #የድንበር ይገባኛል ጉዳይን ጨምሮ የጋራ ድንበር ፀጥታና ንግድን የሚመለከቱ ጉዳዮችን የሚመለከት ስብሰባ በመጪዎቹ ቀናት ይካሄዳል። በጎንደር በሚደረገው በዚህ ስብሰባ የሱዳን ተዋሳኝ ግዛቶች ተወካዮች ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር ይመካከራሉ። የድንበር አካባቢው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበረሰብ ደረጃ በሚፈጠሩ የመሬት ይገባኛል ግጭቶች ሲታወክ ቆይቷል።
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia