#ኮምቦልቻ
"እኛ የኢትዮጵያ መንገዶችን ባለስልጣን የኮምቦልቻ መንገድ አውታርና ደህንነት ማኔጅመንት ሰራተኞች በዶ/ር አብይ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ ፕሮጀክት ጀምረናል።" ሀይሉወሰን በቀለ ከኮምቦልቻ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ የኢትዮጵያ መንገዶችን ባለስልጣን የኮምቦልቻ መንገድ አውታርና ደህንነት ማኔጅመንት ሰራተኞች በዶ/ር አብይ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ ፕሮጀክት ጀምረናል።" ሀይሉወሰን በቀለ ከኮምቦልቻ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኮምቦልቻ
"በአካባቢው የነበሩ የሙስሊም ማህበረሰቦች ከኛ ጋር አብረው እየጮሁ፣ እየተጨነቁ፣ አፈርና ውሀ እየተሸከሙ እሳቱን ለማጥፋት ላደረጉት ርብርብ መድሀኒዓለም ጤና እና እድሜ ይስጥልን!" የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ መላከ ሰላም አባ ሳሙኤል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በአካባቢው የነበሩ የሙስሊም ማህበረሰቦች ከኛ ጋር አብረው እየጮሁ፣ እየተጨነቁ፣ አፈርና ውሀ እየተሸከሙ እሳቱን ለማጥፋት ላደረጉት ርብርብ መድሀኒዓለም ጤና እና እድሜ ይስጥልን!" የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ መላከ ሰላም አባ ሳሙኤል
@tsegabwolde @tikvahethiopia