#አሁን
"የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ያልተቋጨ የቤት ሥራ" በሚል ርዕስ በዶክተር በለጠ በላቸው ይሁን ተፅፎ በ "ኢትዮጵያ አካዳሚክ ፕሬስ" የታተመ መፅሐፍ በሂልተን ሆቴል የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ፣ ሙሁራን ፣ የሚዲያ ባለሞያዎችና የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በመመረቅ ላይ ይገኛል።
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የመክፈቻና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት የተላለፈ ሲሆን በደንበር ጉዳዮች ዙርያ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች የሚመረምሩና የሚያጠኑ እንዲሁም በተግባር ስራ የሚሳተፉ ባለሞያዎች በመፅሐፉ ዙርያ ግመገማ ቀርቦ ውይይት በመከናዎን ላይ ይገኛል።
Via Bereket H.
@tikvahethiopia
"የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ያልተቋጨ የቤት ሥራ" በሚል ርዕስ በዶክተር በለጠ በላቸው ይሁን ተፅፎ በ "ኢትዮጵያ አካዳሚክ ፕሬስ" የታተመ መፅሐፍ በሂልተን ሆቴል የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ፣ ሙሁራን ፣ የሚዲያ ባለሞያዎችና የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በመመረቅ ላይ ይገኛል።
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የመክፈቻና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት የተላለፈ ሲሆን በደንበር ጉዳዮች ዙርያ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች የሚመረምሩና የሚያጠኑ እንዲሁም በተግባር ስራ የሚሳተፉ ባለሞያዎች በመፅሐፉ ዙርያ ግመገማ ቀርቦ ውይይት በመከናዎን ላይ ይገኛል።
Via Bereket H.
@tikvahethiopia
👍2😱1
#አሁን
በአሁን ሰዓት በቤንች ሸኮ ዞን የሠላምና ፀጥታ ኮማንድ ፖስት ወይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ በዞኑ የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም በማጠናከር ዘላቂ ለማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ይመከርበታል ተብሏል።
ከቤንች ሸኮ ዞን ኮሚኒኬሽን ቢሮው ባገኘነው መረጃ በውይይቱ የሸኮ ፣ የጉራፈርዳ ፣ የደቡብ ቤንችና የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር አመራሮችና የሚመለከታቸው የፀጥታ ዘርፍ አካላት ተገኝተዋል።
@tikvahethiopia
በአሁን ሰዓት በቤንች ሸኮ ዞን የሠላምና ፀጥታ ኮማንድ ፖስት ወይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ በዞኑ የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም በማጠናከር ዘላቂ ለማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ይመከርበታል ተብሏል።
ከቤንች ሸኮ ዞን ኮሚኒኬሽን ቢሮው ባገኘነው መረጃ በውይይቱ የሸኮ ፣ የጉራፈርዳ ፣ የደቡብ ቤንችና የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር አመራሮችና የሚመለከታቸው የፀጥታ ዘርፍ አካላት ተገኝተዋል።
@tikvahethiopia
👍177👎47👏2