TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ቂም በቀል ክፉ ነው
ካምላክ ያለያያል
ተዋዶ መትጋት ግን ቅጣት ያስተሰርያል
ኦ..... ያስተሰርያል
.
.
ቅርብ ነው አይርቅም የኢትዮጵያ ትንሳኤ
ባንድነት ከገባን የፍቅር ሱባኤ!

#TEDDY_AFRO
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking

ኢትዮጵያ ቡና ከሀዋሳ ከተማ ጋር ሀሙስ በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍፃሜ ለማለፍ እንደሚጫወት ያሳወቀ ቢሆንም ዛሬ ግን ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) በማግለሉ ሀዋሳ ከተማ #ለፍፃሜ አልፏል፡፡ ሀዋሳም ሀሙስ የመቐለ እና ፋሲልን አሸናፊ የሚገጥም ይሆናል፡፡ እስከ አሁን ሰባት ክለቦች ከዚህ ውድድር ራሳቸውን ማግለላቸው ይታወሳል፡፡

ምንጭ-ቴዎድሮስ ታከለ (#teddy_soccer)

@tsegabwolde @tikvahethiopia