TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
* ዝርዝር መረጃ ! ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተከለከሉ ተግባራትና ግዴታዎች ከላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል ያንብቡ። @tikvahethiopia
#የወንጀል_ተጠያቂነት

መላው ሀገሪቱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ ትገኛለች፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌዎች እንዲሁም አዋጁን መሰረት አድርጎ የወጡትን መመሪያዎች መተላለፍ የወንጀል ተጠያቂነትን ያመጣል ፤ ቅጣትን ያስከትላል።

ይህም የወንጀል ተጠያቂነት

- የአዋጁን ድንጋጌዎች እና በአዋጁ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን ተላልፎ የተገኘ ማንኛውም ሰው እስከ 3 አመት በሚደርስ ቀላል እስራት ወይም እንደጥፋቱ ክብደት እስከ 10 አመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል።

- የአዋጁን ድንጋጌዎች እና በአዋጁ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ የተፈፀመው ወንጀል በሌሎች ሕጎች ከዚህ ከፍ ያለ ቅጣት የሚያስከትል ከሆነ የከበደው ቅጣት ተፈጻሚ ይሆናል።

- በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት የተፈፀሙ የአዋጁ እና በአውጁ ማዕቀፍ የወጡ መመሪያዎች ጥሰቶች የአዋጁ ተፈጻሚነት ጊዜ ቢያበቃም፣ የሚያስከትሉት የወንጀል ተጠያቂነት በመደበኛው የወንጀል ሥነ ስርዐት ሕግ መሰረት ይቀጥላል።

#StateofEmergencyEthiopia

@tikvahethiopia