ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተሸለመ🔝
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ እና #አመልድ የሀገሪቱን #ጥራት ሽልማት አሸነፉ፡፡ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በጥራት መስፈርት ካወዳደራቸው 52 ተቋማት መካከል 40ዎቹን በተለያየ ደረጃ እንዲሸለሙ አድርጓል፡፡ ውድድሩ አገልግሎት ሰጪዎችን፣ የግንባታ ድርጅቶችን፣ አምራችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ያካተተ ነው፡፡
በውድድሩ መሰረት የአንደኛ ደረጃ ዋንጫ አሸናፊ የሆኑት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ አማራ መልሶ ማቋቋም ድርጅት እና ሀረር ቢራ አክሲዮን ማህበር ናቸው፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ ውድድር ለሦስት ተከታታይ ጊዜ አሸናፊ በመሆኑ የልዩ ዋንጫም ተሸላሚ ሆኗል፡፡
የኢትዮጵያ ምርቶች እና አገልግሎቶች በዓለም ገበያ ተቀባይነትን አግኝተው ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በጥራት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ለነገ የማይባል ጉዳይ መሆኑን ክብርት ፕሬዝደንት ገልፀዋል፡፡
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያቀረባቸውን የጥራት ውድድር አሸናፊዎች ሸልመዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ እና #አመልድ የሀገሪቱን #ጥራት ሽልማት አሸነፉ፡፡ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በጥራት መስፈርት ካወዳደራቸው 52 ተቋማት መካከል 40ዎቹን በተለያየ ደረጃ እንዲሸለሙ አድርጓል፡፡ ውድድሩ አገልግሎት ሰጪዎችን፣ የግንባታ ድርጅቶችን፣ አምራችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ያካተተ ነው፡፡
በውድድሩ መሰረት የአንደኛ ደረጃ ዋንጫ አሸናፊ የሆኑት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ አማራ መልሶ ማቋቋም ድርጅት እና ሀረር ቢራ አክሲዮን ማህበር ናቸው፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ ውድድር ለሦስት ተከታታይ ጊዜ አሸናፊ በመሆኑ የልዩ ዋንጫም ተሸላሚ ሆኗል፡፡
የኢትዮጵያ ምርቶች እና አገልግሎቶች በዓለም ገበያ ተቀባይነትን አግኝተው ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በጥራት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ለነገ የማይባል ጉዳይ መሆኑን ክብርት ፕሬዝደንት ገልፀዋል፡፡
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያቀረባቸውን የጥራት ውድድር አሸናፊዎች ሸልመዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#update በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፕሬዚዳንት ምርጫ ተካሂዷል። በምርጫ ስነ-ስርዓቱም የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ፣ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ አባላት፣ም/ፕሬዚዳንቶች፣ ዲኖች፣ ዳይሬክተሮች እና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል፡፡ በዚህ የፕሬዚዳንት ምርጫ ስነ-ስርአት ዘጠኝ ተወዳዳሪዎች ለመወዳደሪያ የሚያበቃቸውን ስትራቴጅካዊ እቅድ በጽሁፍ አቅርበው በተሳታፊዎች አስተያየት ተሰጥቷል፤ ጥያቄዎችም ቀርበው በተወዳዳሪዎች ምላሽ ተሰጥቷል፡፡ ከዚህም በመቀጠል በዩኒቨርሲቲው ሰኔት እና በተለያዩ የውድድር መስፈርቶች ለተወዳዳሪዎች ውጤት የተሰጠ ሲሆን፣ ውጤቱ ከላይ ባለው መልኩ ቀርቧል፡፡
Via #ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ❤️እናመሰግናለን!!
#እንዳከበራችሁን ፈጣሪ #ያክብራችሁ!!
#StopHateSpeech
መላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ፤ የተቋሙን #አመራሮችን እንዲሁም ተማሪዎችን ከልብ እናመሰግናለን!
በቀጣይ፦
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 17 እና 18/
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 24 እና 25/
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
.
.
.
በሌሎች ግቢዎች የቀን መርሃ ግብር ይፋ ይደረጋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#እንዳከበራችሁን ፈጣሪ #ያክብራችሁ!!
#StopHateSpeech
መላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ፤ የተቋሙን #አመራሮችን እንዲሁም ተማሪዎችን ከልብ እናመሰግናለን!
በቀጣይ፦
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 17 እና 18/
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 24 እና 25/
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
.
.
.
በሌሎች ግቢዎች የቀን መርሃ ግብር ይፋ ይደረጋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia