የኢትዮጵያ ኩራት - በአምላክ ተሰማ👍
የ2019 አፍሪካ ዋንጫ ታላቁን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል ከ ቱኒዚያ ኢትዮጵያዊው በዓምላክ ተሰማ በዋና ዳኝነት 120 ደቂቃዎቹን በሚገባ መርተዋል። በ90 ደቂቃ የጨዋታ ጊዜ 2 የፍፁም የቅጣት ምቶች ለሁለቱም ሰጥተዉ ወደ ጎል ከመሆን ከሸፈዋል። ሆኖም ሴኔጋል በጭማሪዉ 30 ደቂቃዎች ባስቆረዉ 1 ጎል ጨዋታዉ በሴኔጋል 1 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቌል። በአፍሪካም ሆነ በአለም ደረጃ በአሁኑ ሰአት #ኢትዮጵያዊው በዓምላክ ተሰማ ከፍተኛ የዳኝነት ደረጃ መድረሳቸውን በምሽቱ ጨዋታም አሳይተዋል።
Via Ethio-Kickoff
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ2019 አፍሪካ ዋንጫ ታላቁን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል ከ ቱኒዚያ ኢትዮጵያዊው በዓምላክ ተሰማ በዋና ዳኝነት 120 ደቂቃዎቹን በሚገባ መርተዋል። በ90 ደቂቃ የጨዋታ ጊዜ 2 የፍፁም የቅጣት ምቶች ለሁለቱም ሰጥተዉ ወደ ጎል ከመሆን ከሸፈዋል። ሆኖም ሴኔጋል በጭማሪዉ 30 ደቂቃዎች ባስቆረዉ 1 ጎል ጨዋታዉ በሴኔጋል 1 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቌል። በአፍሪካም ሆነ በአለም ደረጃ በአሁኑ ሰአት #ኢትዮጵያዊው በዓምላክ ተሰማ ከፍተኛ የዳኝነት ደረጃ መድረሳቸውን በምሽቱ ጨዋታም አሳይተዋል።
Via Ethio-Kickoff
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ በችግር ላይ ላሉና ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ አደረጉ።
#ኢትዮጵያዊው ባለሃብት ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ለመጪው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በወሎ በተለያዩ አካባቢዎች በችግር ላይ ላሉ እና በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የሚከፋፈል 106 በሬዎችን እና 100 በግ እና ፍየሎችን ለኡዱሂያ ድጋፍ አድርገዋል።
ሼይኽ መሀመድ አል አሙዲ ለኡዲሂያ እንዲሆን በማሰብ ድጋፍ ያደረጓቸው በሬዎች ፣በጎች እና ፍየሎች በወሎ በችግር ላይ ለሚገኙ ወገኖች እና በአዲስ አበባ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችም በተለያዩ መስጂዶች እና ተቋማት በኩል እንዲከፋፈል መደረጉ ተገልጿል።
መረጃው የተገኘው ከኡስታዝ አቡበክር አህመድ ነው።
@tikvahethiopia
#ኢትዮጵያዊው ባለሃብት ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ለመጪው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በወሎ በተለያዩ አካባቢዎች በችግር ላይ ላሉ እና በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የሚከፋፈል 106 በሬዎችን እና 100 በግ እና ፍየሎችን ለኡዱሂያ ድጋፍ አድርገዋል።
ሼይኽ መሀመድ አል አሙዲ ለኡዲሂያ እንዲሆን በማሰብ ድጋፍ ያደረጓቸው በሬዎች ፣በጎች እና ፍየሎች በወሎ በችግር ላይ ለሚገኙ ወገኖች እና በአዲስ አበባ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችም በተለያዩ መስጂዶች እና ተቋማት በኩል እንዲከፋፈል መደረጉ ተገልጿል።
መረጃው የተገኘው ከኡስታዝ አቡበክር አህመድ ነው።
@tikvahethiopia
👍1