#Ethiopia😷
ባለፉት 24 ሰዓት 22 ሰዎች በኮቪድ-19 መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል።
በተመሳሳይ ከተደረገው 7,041 የላብራቶሪ ምርመራ 1,505 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ትላንት 1,175 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 247,989 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 3,496 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 185,107 ሰዎች አገግመዋል።
አሁን ላይ 999 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#Purpose
@tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት 22 ሰዎች በኮቪድ-19 መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል።
በተመሳሳይ ከተደረገው 7,041 የላብራቶሪ ምርመራ 1,505 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ትላንት 1,175 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 247,989 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 3,496 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 185,107 ሰዎች አገግመዋል።
አሁን ላይ 999 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#Purpose
@tikvahethiopia
#ETHIOPIA😷
ኢትዮጵያ ውስጥ በኮቪድ-19 የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ወደ 250 ሺህ ተጠግቷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ከተደረገው 6,581 የላብራቶሪ ምርመራ 1, 303 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 249,292 ደርሰዋል።
በተመሳሳይ በ24 ሰዓት 15 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል በዚህም አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 3,511 ደርሷል።
ትላንት 2,973 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል። አጠቃላይ ያገገሙ 188,080 ደርሰዋል።
አሁን ላይ 968 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#Purpose
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ውስጥ በኮቪድ-19 የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ወደ 250 ሺህ ተጠግቷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ከተደረገው 6,581 የላብራቶሪ ምርመራ 1, 303 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 249,292 ደርሰዋል።
በተመሳሳይ በ24 ሰዓት 15 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል በዚህም አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 3,511 ደርሷል።
ትላንት 2,973 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል። አጠቃላይ ያገገሙ 188,080 ደርሰዋል።
አሁን ላይ 968 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#Purpose
@tikvahethiopia