ግጭቱ በቁጥጥር ስር ውሏል...
በድሬዳዋ ከተማ #በግል ጸብ ተጀምሮ ባለፉት ጥቂት ቀናት መልኩን ቀይሮ የነበረው ግጭት «በቁጥጥር ስር መዋሉን» የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽነር ኮማንደር ዓለሙ መግራ ዛሬ ለዶይቸ ቬለ በስልክ ተናግረዋል። «እዛ አካባቢ ያለው የቀበሌ መስተዳደር ከኅብረተሰቡ ጋር ውይይት አካሂዶ፤ (ነገሩ የግለሰብ ግጭት ነው) ግጭቱ አሁን በቁጥጥር ስር ውሏል» ብለዋል ኮሚሽነሩ። የድሬዳዋ ነዋሪዎችም በሠርግ ላይ ተቀስቅሶ ላለፉት ሦስት ቀናት ወደ ቡድን ግጭት ያመራው ጠብ መብረዱን አረጋግጠዋል። ኾኖም እዛው ችግሩ የነበረበት አካባቢ በሚገኝው ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ብሔር ነክ ግጭት ተከስቶ ዛሬ አንዳንድ ተማሪዎች ወደ ክልላችን እንመለሳለን ማለታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ዩኒቨርሲቲው ችግሩን ለመፍታት ከተማሪዎች ጋር ውይይት ለማድረግ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድሬዳዋ ከተማ #በግል ጸብ ተጀምሮ ባለፉት ጥቂት ቀናት መልኩን ቀይሮ የነበረው ግጭት «በቁጥጥር ስር መዋሉን» የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽነር ኮማንደር ዓለሙ መግራ ዛሬ ለዶይቸ ቬለ በስልክ ተናግረዋል። «እዛ አካባቢ ያለው የቀበሌ መስተዳደር ከኅብረተሰቡ ጋር ውይይት አካሂዶ፤ (ነገሩ የግለሰብ ግጭት ነው) ግጭቱ አሁን በቁጥጥር ስር ውሏል» ብለዋል ኮሚሽነሩ። የድሬዳዋ ነዋሪዎችም በሠርግ ላይ ተቀስቅሶ ላለፉት ሦስት ቀናት ወደ ቡድን ግጭት ያመራው ጠብ መብረዱን አረጋግጠዋል። ኾኖም እዛው ችግሩ የነበረበት አካባቢ በሚገኝው ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ብሔር ነክ ግጭት ተከስቶ ዛሬ አንዳንድ ተማሪዎች ወደ ክልላችን እንመለሳለን ማለታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ዩኒቨርሲቲው ችግሩን ለመፍታት ከተማሪዎች ጋር ውይይት ለማድረግ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በምርጫ 2013 ይወዳደራሉ።
እንደ ሀሩን ሚዲያ /Harun Media/ ዘገባ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በመጭው ምርጫ #በግል ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ይወዳደራሉ።
ለዚህም ምዝገባ የሚያስፈልገውን የ2,500 ሰው ድጋፍ በማሰባሰብ በእጩነት መመዝገባቸው ታውቋል።
በሌላ በኩል፦
ኡስታዝ አቡበክር አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) እንደሚወዳደሩ ሀሩን ሚዲያ /Harun Media/ የዘገበ ሲሆን በዘገባው ላይ ኡስታዝ አቡበክር በግል ይሁን በፓርቲ በምርጫው እንደሚወዳደሩ የተገለፀ ነገር የለም።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
እንደ ሀሩን ሚዲያ /Harun Media/ ዘገባ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በመጭው ምርጫ #በግል ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ይወዳደራሉ።
ለዚህም ምዝገባ የሚያስፈልገውን የ2,500 ሰው ድጋፍ በማሰባሰብ በእጩነት መመዝገባቸው ታውቋል።
በሌላ በኩል፦
ኡስታዝ አቡበክር አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) እንደሚወዳደሩ ሀሩን ሚዲያ /Harun Media/ የዘገበ ሲሆን በዘገባው ላይ ኡስታዝ አቡበክር በግል ይሁን በፓርቲ በምርጫው እንደሚወዳደሩ የተገለፀ ነገር የለም።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
👍3
TIKVAH-ETHIOPIA
ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በምርጫ 2013 ይወዳደራሉ። እንደ ሀሩን ሚዲያ /Harun Media/ ዘገባ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በመጭው ምርጫ #በግል ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ይወዳደራሉ። ለዚህም ምዝገባ የሚያስፈልገውን የ2,500 ሰው ድጋፍ በማሰባሰብ በእጩነት መመዝገባቸው ታውቋል። በሌላ በኩል፦ ኡስታዝ አቡበክር አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) እንደሚወዳደሩ ሀሩን ሚዲያ…
ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ በምርጫ 2013 ይወዳደራሉ።
የህግ ምሩቅ የሆኑት ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ በምርጫ 2013 #በግል ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት (ፓርላማ) እንደሚወዳደሩ ሃሩን ሚዲያ /Harun Media/ ማረጋገጡን አሳውቋል።
ቀደም ብሎ በወጣው መረጃ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል እና ኡስታዝ አቡበክር አህመድ በዘንድሮው ምርጫ 2013 ላይ ለ ፓርላማ እንደሚወዳደሩ መገለፁ ይታወቃል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
የህግ ምሩቅ የሆኑት ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ በምርጫ 2013 #በግል ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት (ፓርላማ) እንደሚወዳደሩ ሃሩን ሚዲያ /Harun Media/ ማረጋገጡን አሳውቋል።
ቀደም ብሎ በወጣው መረጃ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል እና ኡስታዝ አቡበክር አህመድ በዘንድሮው ምርጫ 2013 ላይ ለ ፓርላማ እንደሚወዳደሩ መገለፁ ይታወቃል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot