#FireAlert #DebreMarkos
ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል አካባቢ ከሚገኘው ጉልት ገበያ ሱቆች ላይ በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል።
ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሱቆች ተቃጥለዋል።
የከተማው ህዝብ በነቂስ ወጥቶ እሳቱን ለማጥፋት ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ ጽ/ቤት አስታውቋል።
@tikvahethmagazine @tikvahethiopia
ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል አካባቢ ከሚገኘው ጉልት ገበያ ሱቆች ላይ በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል።
ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሱቆች ተቃጥለዋል።
የከተማው ህዝብ በነቂስ ወጥቶ እሳቱን ለማጥፋት ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ ጽ/ቤት አስታውቋል።
@tikvahethmagazine @tikvahethiopia