TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#FireAlert #DebreMarkos

ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል አካባቢ ከሚገኘው ጉልት ገበያ ሱቆች ላይ በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል።

ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሱቆች ተቃጥለዋል።

የከተማው ህዝብ በነቂስ ወጥቶ እሳቱን ለማጥፋት ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ ጽ/ቤት አስታውቋል።

@tikvahethmagazine @tikvahethiopia