TIKVAH-ETHIOPIA via @like
የመጀመሪያውን የ3 ወር ስራ ለማስጀመር!!
በሺዎች የሚቆጠሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት የቀረበውን ሀሳብ ወደውታል ያላችውን ስጋትን እና ጥርጣሬን ገልፀዋል። በተለይ ተረጂዎችን በመለይት ውስጥ ጥልቅ ጥናት እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል። በዚህ ምንም አያሳስበንም በቂ #ማስረጃ ይዘን ነው ሰው የምንደግፈው። ከመንግስት አካላት ጋር እና ከማዕበረሰቡ ጋር በቅንጅት ይሰራል። እገዛ የተደረገላቸው ሰዎችም ስልክ እና አድራሻቸው ይገለፃል። በአካል ሄዶ መጠየቅ ይቻላል። ተማሪዎች ምልመላም በከፍተኛ ጥንቃቄ ይሰራል። ለተለያዩ የበጎ አድርጎት ድርጅቶችም እገዛ ሲደረግ በግልፅ በይፋ ይገለፃል።
ማሳሰቢያ፦ TIKVAH-ETH የኢትዮጵያዊያን መሰብሰቢያ ቤት ነው። #እንደድርጅት የተቋቋመ አይደለም። በግለሰብ ተነሳሽነት የሚንቀሳቀስ ነው።
በአካውንቱ ዙሪያ የቀረቡት ሀሳቦች፦
የመጀመሪያው እንደ ማህበር እንዲቋቋም እና አካውንት እንዲዘጋጅ ለዚህም ስራዎች መሰራት እንዳለባቸው ተጠቁሟል። አሁን ቤተሰባችን ይህን የሚያደርግበት ደረጃ ላይ አይደለም። በቀጣይ 2 አመት እቅድ ውስጥ የተካተተ ነው ይሄ!! አካውንት እንደ ማዕበር ለማዘጋጀት ብዙ የሚያስፈልጉ ነገሮች እንዳሉ ተጠቁሟል።
ሌላኛው፦ በ5 አባላት ስም እንዲከፈት ስለሰዎቹ ዝርዝር መረጃ እንዲሰጥ እነማን እንደሆኑ አካውንቱ ውስጥ ያለው ገንዘብ በሶስት ሰው ፍቃድ እንዲወጣ ማድረግ!! ለዚህም ሰዎችን መምረጥ የሚል ነው።
የመጨረሻው፦ TSEGAB WOLDE ባዶ አካውንት ተከፍቶ ስራው እንዲጀመርም እንደሀሳብ ቀርቧል። ይህም ለስራ እና ለግል ከምጠቀምበት ውጭ የሆነ እንዲሆን የሚል ሀሳብ ነው። ማንኛው አይነት የገንዘብ እንቅስቃሴን የTIKVAH-ETH ባንክ ቤት ሰራተኞች እንዲከታተሉ እና #ሌብነትም ላይ ስጋት እንዳይኖር እንቅስቃሴውን ሁሉ እየተከታተሉ ለህዝብ እንዲገልፁ የቻናሉ admin እንዲሆኑ እንዲደረግ የሚል ሀሳብም ቀርቧል። አካውንቱ በ15 ቀን ወይም በወር ባዶ እንደሆነ ለህዝብ እንዲታይ! በአካውንቱ ውስጥ በምንም ምክንያት ብር እንዳይኖር...ይህንንም ለህዝብ ማሳየት።
ለዚህም፦ 10 የባንክ ሰራተኞች admin እንዲሆኑ ሃሳብ ቀርቧል።
ሌላው ምንም አይነት ጥርጣሬ እና ስጋት ካለ እገዛው ያለአግባብ ተሰጥቷል፣ ገንዘብ ባክኗል የሚል ሰው በማስረጃ አስደግፎ ይሄን ቁጥር ይዞ 0919 74 36 30 ለፖሊስ እንዲያመለክት እንደሀሳብ ቀርቧል።
በድጋሚ ማሳሰብ የምወደው ነገር፦ #ተቀማጭ የሚባል ገንዘብ የለም። በወር ሁሉም ገንዘብ ወጥቶ ለታለመለት አላማ ይውላል።
🔹የቀን ሪፖርት በተመለከተ፦ በየዕለቱ ያለውን እንቅስቃሴ በቻናሉ ላይ በግለፅ ይገለፃል። ከባንክ የሚላኩትን መረጃዎች ህዝቡ በፎቶው እንዲያየው ይደረጋል።
➕ይህ እቅድ መነሻ ነው! ሶሻል ሚዲያውን እንዴት ለትልቅ ለወጥ መጠቀም እንደምንችል የምናሳይበት ነው። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ደግሞ #ሆስፒታል እና #ትምህርት_ተቋማት በራሳችን ወጪ በመግንባት ለሀገራችን ሰርተን የምናልፍበትን መንገድ የምንጀምርበት ነው።
ሲጠቃለል...
ድምፅ እንድትሰጡ በትህትና እጠይቃለሁ፦
❤️TIKVAH-AID በእቅዱ መሰረት ከ2 ዐመት በኋላ እንደማህበር ከተቋቋመ በኃላ ወደ ስራ እንግባ!
💚5 ሰዎች ከቻናሉ ተመርጠው አካውንቱ ተከፍቶ የቀኑን ውሎ ከባንክ በምናገኘው መረጃ እየተከታተልን ሰዎችን እንርዳ!!
💜ባዶ አካውንት ተዘጋጅቶ ሁሉም በየቀኑ አካውንት ውስጥ የገባውን ገንዘብ እንዲያየው ይደረግ። በ15 ቀን የገባው ገንዘብ ወጥቶ እንዲረዳበት። ገንዘብ ሲወጣ እና ሲገባ በየሰዓቱ በፎቶ ይገለፅ!!
እኛ ጋር የተሻለ ሀሳብ አለ የምትሉ ደግሞ በ0919 74 36 30 ወይም @tsegabwolde አናግሩኝ!
እናተው ወስኑ እና ወደእንቅስቃሴ መግባት እንችላለን! ብዙሀኑ ጥርጣሬ ካደረበት ደግሞ ስራው አይሰራም ይቆማል። ሀሳቡ ተቀባይነት ካጣ አብረን መስራት የምንችል ሰዎች ብቻ ተነጋግረን መጠነኛ ድጋፍ የማድረግ ስራ ላይ እንሰማራለን።
〽️ እንደከዚህ ቀደሙ የታመሙ ሰዎችን የምንረዳበት ስራ ግን አይቋረጥም። ይቀጥላል!!
🔹ከምንም በላይ የባንክ ቤት ሰራተኞች ሌብነትን በማጋለጥ በዚህ ስራ ውስጥ ይሳተፋሉ ብዬ ጠብቃለሁ። በፌስቡክ እና በቴሌግራም 1 ብር እንኳን ከባከነ ለህዝብ ያሳውቃሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሺዎች የሚቆጠሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት የቀረበውን ሀሳብ ወደውታል ያላችውን ስጋትን እና ጥርጣሬን ገልፀዋል። በተለይ ተረጂዎችን በመለይት ውስጥ ጥልቅ ጥናት እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል። በዚህ ምንም አያሳስበንም በቂ #ማስረጃ ይዘን ነው ሰው የምንደግፈው። ከመንግስት አካላት ጋር እና ከማዕበረሰቡ ጋር በቅንጅት ይሰራል። እገዛ የተደረገላቸው ሰዎችም ስልክ እና አድራሻቸው ይገለፃል። በአካል ሄዶ መጠየቅ ይቻላል። ተማሪዎች ምልመላም በከፍተኛ ጥንቃቄ ይሰራል። ለተለያዩ የበጎ አድርጎት ድርጅቶችም እገዛ ሲደረግ በግልፅ በይፋ ይገለፃል።
ማሳሰቢያ፦ TIKVAH-ETH የኢትዮጵያዊያን መሰብሰቢያ ቤት ነው። #እንደድርጅት የተቋቋመ አይደለም። በግለሰብ ተነሳሽነት የሚንቀሳቀስ ነው።
በአካውንቱ ዙሪያ የቀረቡት ሀሳቦች፦
የመጀመሪያው እንደ ማህበር እንዲቋቋም እና አካውንት እንዲዘጋጅ ለዚህም ስራዎች መሰራት እንዳለባቸው ተጠቁሟል። አሁን ቤተሰባችን ይህን የሚያደርግበት ደረጃ ላይ አይደለም። በቀጣይ 2 አመት እቅድ ውስጥ የተካተተ ነው ይሄ!! አካውንት እንደ ማዕበር ለማዘጋጀት ብዙ የሚያስፈልጉ ነገሮች እንዳሉ ተጠቁሟል።
ሌላኛው፦ በ5 አባላት ስም እንዲከፈት ስለሰዎቹ ዝርዝር መረጃ እንዲሰጥ እነማን እንደሆኑ አካውንቱ ውስጥ ያለው ገንዘብ በሶስት ሰው ፍቃድ እንዲወጣ ማድረግ!! ለዚህም ሰዎችን መምረጥ የሚል ነው።
የመጨረሻው፦ TSEGAB WOLDE ባዶ አካውንት ተከፍቶ ስራው እንዲጀመርም እንደሀሳብ ቀርቧል። ይህም ለስራ እና ለግል ከምጠቀምበት ውጭ የሆነ እንዲሆን የሚል ሀሳብ ነው። ማንኛው አይነት የገንዘብ እንቅስቃሴን የTIKVAH-ETH ባንክ ቤት ሰራተኞች እንዲከታተሉ እና #ሌብነትም ላይ ስጋት እንዳይኖር እንቅስቃሴውን ሁሉ እየተከታተሉ ለህዝብ እንዲገልፁ የቻናሉ admin እንዲሆኑ እንዲደረግ የሚል ሀሳብም ቀርቧል። አካውንቱ በ15 ቀን ወይም በወር ባዶ እንደሆነ ለህዝብ እንዲታይ! በአካውንቱ ውስጥ በምንም ምክንያት ብር እንዳይኖር...ይህንንም ለህዝብ ማሳየት።
ለዚህም፦ 10 የባንክ ሰራተኞች admin እንዲሆኑ ሃሳብ ቀርቧል።
ሌላው ምንም አይነት ጥርጣሬ እና ስጋት ካለ እገዛው ያለአግባብ ተሰጥቷል፣ ገንዘብ ባክኗል የሚል ሰው በማስረጃ አስደግፎ ይሄን ቁጥር ይዞ 0919 74 36 30 ለፖሊስ እንዲያመለክት እንደሀሳብ ቀርቧል።
በድጋሚ ማሳሰብ የምወደው ነገር፦ #ተቀማጭ የሚባል ገንዘብ የለም። በወር ሁሉም ገንዘብ ወጥቶ ለታለመለት አላማ ይውላል።
🔹የቀን ሪፖርት በተመለከተ፦ በየዕለቱ ያለውን እንቅስቃሴ በቻናሉ ላይ በግለፅ ይገለፃል። ከባንክ የሚላኩትን መረጃዎች ህዝቡ በፎቶው እንዲያየው ይደረጋል።
➕ይህ እቅድ መነሻ ነው! ሶሻል ሚዲያውን እንዴት ለትልቅ ለወጥ መጠቀም እንደምንችል የምናሳይበት ነው። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ደግሞ #ሆስፒታል እና #ትምህርት_ተቋማት በራሳችን ወጪ በመግንባት ለሀገራችን ሰርተን የምናልፍበትን መንገድ የምንጀምርበት ነው።
ሲጠቃለል...
ድምፅ እንድትሰጡ በትህትና እጠይቃለሁ፦
❤️TIKVAH-AID በእቅዱ መሰረት ከ2 ዐመት በኋላ እንደማህበር ከተቋቋመ በኃላ ወደ ስራ እንግባ!
💚5 ሰዎች ከቻናሉ ተመርጠው አካውንቱ ተከፍቶ የቀኑን ውሎ ከባንክ በምናገኘው መረጃ እየተከታተልን ሰዎችን እንርዳ!!
💜ባዶ አካውንት ተዘጋጅቶ ሁሉም በየቀኑ አካውንት ውስጥ የገባውን ገንዘብ እንዲያየው ይደረግ። በ15 ቀን የገባው ገንዘብ ወጥቶ እንዲረዳበት። ገንዘብ ሲወጣ እና ሲገባ በየሰዓቱ በፎቶ ይገለፅ!!
እኛ ጋር የተሻለ ሀሳብ አለ የምትሉ ደግሞ በ0919 74 36 30 ወይም @tsegabwolde አናግሩኝ!
እናተው ወስኑ እና ወደእንቅስቃሴ መግባት እንችላለን! ብዙሀኑ ጥርጣሬ ካደረበት ደግሞ ስራው አይሰራም ይቆማል። ሀሳቡ ተቀባይነት ካጣ አብረን መስራት የምንችል ሰዎች ብቻ ተነጋግረን መጠነኛ ድጋፍ የማድረግ ስራ ላይ እንሰማራለን።
〽️ እንደከዚህ ቀደሙ የታመሙ ሰዎችን የምንረዳበት ስራ ግን አይቋረጥም። ይቀጥላል!!
🔹ከምንም በላይ የባንክ ቤት ሰራተኞች ሌብነትን በማጋለጥ በዚህ ስራ ውስጥ ይሳተፋሉ ብዬ ጠብቃለሁ። በፌስቡክ እና በቴሌግራም 1 ብር እንኳን ከባከነ ለህዝብ ያሳውቃሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#COVID_ORGANIC ማዳጋስካር ለኮሮና ቫይረስ መፍትሄ ነው ብላ COV/COVID ORGANIC ተሰኘ ባህላዊ መድሃኒት አስተዋውቃለች! በተለያዩ ሀገራት ሳይንቲስቶች ለኮሮና ቫይረስ በሽታ መድሃኒት ለማግኘት ደፋ ቀና እያሉ ይገኛሉ። የክትባት ሙከራዎች እየተካሄዱ እንዳለ ይታወቃል። ሀገራችን ኢትዮጵያም ለዚህ ዓለምን ለፈተነ ወረርሽኝ መፍትሄ ይሆናል ፣ ሰዎችንም ከጭንቀት ይገላግላል ያለችውን መፍትሄ…
#MADAGASCAR
የዓለም ጤና ድርጅት ለኮቪድ-19 ከወደ ማዳጋስካር ተገኘ የተባለው መድኃኒት ማስረጃ የሌለው ነው ብሏል።
የማዳጋስካሩ ፕሬዝደንት ኮሮናቫይረስን 'የሚፈውስ' መድኃኒት ከቅጠላ ቅጠሎች ሠርተናል ማለታቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የሃገሪቱ ሜዲካል አካዳሚም ቢሆን ፕሬዝደንት አንድሪ ራጆሊና ያስተዋወቁት 'መድኃኒት' ፈዋሽ ስለመሆኑ #ማስረጃ የለም ብሏል።
ሰዎች ላይ ሊያደርስ የሚችለው ጉዳት በሳይንሳዊ መንገድ አልተመረመረም ሲል አካዳሚው ግኝቱን አጣጥሏል። አርቲሚሲያ ከተባለው ተክል የተሠራው ፈሳሽ መድኃኒት አቅም ለሌላቸው በነፃ ይሰጣል ተብሏል።
የፕሬዝንቱ ፅ/ቤት ኃላፊ ለቢቢሲ እንደተናገሩት መድኃኒቱ በ20 ሰዎች ላይ ለሶስት ሳምንታት ከተሞከረ በኋላ በጠርሙስ ታሽጎ ለገበያ ቀርቧል። የ45 ዓመቱ ፕሬዝደንት ፈሳሹን የጠጡ ሁለት ሰዎች ከኮሮና ድነዋል ይላሉ።
የዓለም ጤና ድርጅት ማንኛውም ዓይነት ሳንይንሳዊ ድጋፍ ያላገኘ መድኃኒት ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ መዋል የለበትም ብሏል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የዓለም ጤና ድርጅት ለኮቪድ-19 ከወደ ማዳጋስካር ተገኘ የተባለው መድኃኒት ማስረጃ የሌለው ነው ብሏል።
የማዳጋስካሩ ፕሬዝደንት ኮሮናቫይረስን 'የሚፈውስ' መድኃኒት ከቅጠላ ቅጠሎች ሠርተናል ማለታቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የሃገሪቱ ሜዲካል አካዳሚም ቢሆን ፕሬዝደንት አንድሪ ራጆሊና ያስተዋወቁት 'መድኃኒት' ፈዋሽ ስለመሆኑ #ማስረጃ የለም ብሏል።
ሰዎች ላይ ሊያደርስ የሚችለው ጉዳት በሳይንሳዊ መንገድ አልተመረመረም ሲል አካዳሚው ግኝቱን አጣጥሏል። አርቲሚሲያ ከተባለው ተክል የተሠራው ፈሳሽ መድኃኒት አቅም ለሌላቸው በነፃ ይሰጣል ተብሏል።
የፕሬዝንቱ ፅ/ቤት ኃላፊ ለቢቢሲ እንደተናገሩት መድኃኒቱ በ20 ሰዎች ላይ ለሶስት ሳምንታት ከተሞከረ በኋላ በጠርሙስ ታሽጎ ለገበያ ቀርቧል። የ45 ዓመቱ ፕሬዝደንት ፈሳሹን የጠጡ ሁለት ሰዎች ከኮሮና ድነዋል ይላሉ።
የዓለም ጤና ድርጅት ማንኛውም ዓይነት ሳንይንሳዊ ድጋፍ ያላገኘ መድኃኒት ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ መዋል የለበትም ብሏል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ዶናልድ ትራምፕ አሁንም በምርጫው መሸነፋቸውን አምነው አልተቀበሉም።
ፕሬዜዳንቱ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት 'ምርጫውን ያሸነፍኩት እኔ ነኝ' የሚል መልዕክት በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው ፅፈዋል።
ምንም እንኳን ትራምፕ ደጋግመው ምርጫው ተጨብርብሯል ቢሉም እስካሁን አንድም መጭበርበሩን የሚያሳይ #ማስረጃ አልተገኘም።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
ፕሬዜዳንቱ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት 'ምርጫውን ያሸነፍኩት እኔ ነኝ' የሚል መልዕክት በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው ፅፈዋል።
ምንም እንኳን ትራምፕ ደጋግመው ምርጫው ተጨብርብሯል ቢሉም እስካሁን አንድም መጭበርበሩን የሚያሳይ #ማስረጃ አልተገኘም።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia