#የመጨረሻ_ቀን
ከብር 100 ሺህ እስከ ብር 1.5 ሚሊዮን ነባሮቹ የብር ኖቶች የመቀየሪያው ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ከዛሬ ጥቅምት 6 በኃላ ከ100 ሺህ ብር እስከ 1.5 ሚሊዮን ብር ይዞ ወደ ባንክ የሚሄድ ተጠቃሚ በባንኮች አገልግሎት ማግኘት አይችልም ተብሏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከብር 100 ሺህ እስከ ብር 1.5 ሚሊዮን ነባሮቹ የብር ኖቶች የመቀየሪያው ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ከዛሬ ጥቅምት 6 በኃላ ከ100 ሺህ ብር እስከ 1.5 ሚሊዮን ብር ይዞ ወደ ባንክ የሚሄድ ተጠቃሚ በባንኮች አገልግሎት ማግኘት አይችልም ተብሏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia