TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ህዝቦች የጋራ የሰላምና የልማት መድረክ በአሶሳ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ። የአማራ ብሄራዊ ክልል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ ባለፉት ዓመታት በሁለቱ ክልል #ከፍተኛ አመራሮች እየተመራ መቆየቱ ይታወቃል። የሁለቱ ክልል የጋራ የሰላምና የልማት መድረክ ነገ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአሶሳ ከተማ የሚካሄድ ይሆናል። በመድረኩ የሁለቱ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን የሚገኙ ሲሆን በጋራ ስምምነቱ የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም ለቀጣይ ስራዎች የጋራ ውይይት ይካሄዳል። የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችን ያካተተ የሉኡካን ቡድን ዛሬ አሶሳ ከተማ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።

Via የክልሉ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia