TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል፤ መተከል ዞን፤ ማንዱራ ወረዳ ከዕሁድ ሌሊት ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና በ13 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የመተከል ዞን አስተዳዳሪ አቶ ግርማ ታደሰ #ለቢቢሲ ገልፀዋል። https://telegra.ph/BG-07-08-2
ከሰሞኑን መነጋገሪያ የሆነው የፍየሎች እስር!

ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው #የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል። የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን #ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ይህን ጉዳይ ሌሎች የውጭ ሀገር ሚዲያዎችም ሲቀባበሉት ታይቷል👇