#SNNPR
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 170 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሶስት (3) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በክልሉ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 16 ደርሷል።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
ታማሚ 1 - የ38 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።
ታማሚ 2 - የ66 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት #የሌላቸው።
ታማሚ 3 - የ28 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።
ሶስቱም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ግለሰቦች ሀዋሳ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 170 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሶስት (3) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በክልሉ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 16 ደርሷል።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
ታማሚ 1 - የ38 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።
ታማሚ 2 - የ66 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት #የሌላቸው።
ታማሚ 3 - የ28 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።
ሶስቱም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ግለሰቦች ሀዋሳ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia