#update በታንዛኒያ የሚገኙ 541 #ኢትዮጵያውያን ሰሞኑን አገራቸው እንደሚገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ #ነቢያት_ጌታቸው የጉዞ ሰነድ የተሰጣቸው 541 ኢትዮጵያውያን በመጪዎቹ ቀናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት የታንዛኒያ መንግሥት 1900 ኢትዮጵያውያንን ከእስር ለመልቀቅ መወሰኑን አስታውቆ ነበር። አሁን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ተዘጋጅተዋል የተባሉት 541 ኢትዮጵያውያን የታንዛኒያ መንግሥት በምኅረት ከለቀቃቸው መካከል ስለመሆናቸው #የታወቀ ነገር የለም።
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳዛኝ ዜና‼️
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ ዩኒ ቨርሲቲ አካባቢ በግንባታ ላይ የነበረ #ድልድይ አርማታ #ተደርምሶ 12 ሰዎች #ጉዳት ደረሰባቸው፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ #ሆስፒታል ተወስደዋል። በአደጋው #ህይወቱ ያለፈ ሰው ስለመኖሩ #የታወቀ ነገር የለም።
Via EBC
ፎቶ፦m & jes(tikvahethiopia)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ ዩኒ ቨርሲቲ አካባቢ በግንባታ ላይ የነበረ #ድልድይ አርማታ #ተደርምሶ 12 ሰዎች #ጉዳት ደረሰባቸው፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ #ሆስፒታል ተወስደዋል። በአደጋው #ህይወቱ ያለፈ ሰው ስለመኖሩ #የታወቀ ነገር የለም።
Via EBC
ፎቶ፦m & jes(tikvahethiopia)
@tsegabwolde @tikvahethiopia