TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በታንዛኒያ የሚገኙ 541 #ኢትዮጵያውያን ሰሞኑን አገራቸው እንደሚገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ #ነቢያት_ጌታቸው የጉዞ ሰነድ የተሰጣቸው 541 ኢትዮጵያውያን በመጪዎቹ ቀናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት የታንዛኒያ መንግሥት 1900 ኢትዮጵያውያንን ከእስር ለመልቀቅ መወሰኑን አስታውቆ ነበር። አሁን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ተዘጋጅተዋል የተባሉት 541 ኢትዮጵያውያን የታንዛኒያ መንግሥት በምኅረት ከለቀቃቸው መካከል ስለመሆናቸው #የታወቀ ነገር የለም።

ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳዛኝ ዜና‼️

በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ ዩኒ ቨርሲቲ አካባቢ በግንባታ ላይ የነበረ #ድልድይ አርማታ #ተደርምሶ 12 ሰዎች #ጉዳት ደረሰባቸው፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ #ሆስፒታል ተወስደዋል። በአደጋው #ህይወቱ ያለፈ ሰው ስለመኖሩ #የታወቀ ነገር የለም።

Via EBC
ፎቶ፦m & jes(tikvahethiopia)
@tsegabwolde @tikvahethiopia