አቶ ሐሺ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ!
#የጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት #ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የተጠባባቂና የምክትል ከንቲባ ሹመት አፀደቀ። ምክር ቤቱ አቶ አብዲፈታህ ኢብራሂምን ተጠባባቂ ከንቲባ፣ አቶ ሐሺ አብዱላሂ ደግሞ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟቸዋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት #ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የተጠባባቂና የምክትል ከንቲባ ሹመት አፀደቀ። ምክር ቤቱ አቶ አብዲፈታህ ኢብራሂምን ተጠባባቂ ከንቲባ፣ አቶ ሐሺ አብዱላሂ ደግሞ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟቸዋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DrLiaTadesse
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1 ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጧል!
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 957 ላቦራቶሪ ምርመራ 1 ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 123 ደርሷል።
የታማሚው ዝርዝር ሁኔታ ፦
- የ30 ዓመት ኢትዮጵያዊ #የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪ፤ ከፑንትላንድ የተመለሰና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1 ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጧል!
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 957 ላቦራቶሪ ምርመራ 1 ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 123 ደርሷል።
የታማሚው ዝርዝር ሁኔታ ፦
- የ30 ዓመት ኢትዮጵያዊ #የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪ፤ ከፑንትላንድ የተመለሰና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍1