TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ነፃነት_እና_እኩልነት_ፓርቲ

ፓርቲ እና መንግስት ይለዩ!!

ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ገዥው ፓርቲ ድርጅታዊ ስራዎቹን ከመንግስት መዋቅር ውጪ እንዲያካሂድና ከባለሀብቶች ገንዘብ ለመሰብሰብ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ከመንግስት መዋቅር ውጪ በፓርቲው አደረጃጀት ስር ብቻ እና ብቻ እንዲያካሂድ ጥሪ አቀረበ፡፡

በተመሳሳይ ፓርቲው በፌደራል እና በክልል የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከሚሰሩ አባላቱ የሚሰበስበውን የአባልነት መዋጮ ከመንግስት መዋቅር ውጪ በፓርቲው ጽ/ቤቶች እና አደረጃጀት እንዲያከናውን አሳስቧል።

የመንግስት መዋቅርን በመጠቀም የሚደረግ እንቅስቃሴ የፖለቲካ ሜዳውን ያልተስተካከለ የሚያደርግ እና የተፎካካሪ ፓርቲዎችን የፖለቲካ እንቅስቃሴ አሉታዊ በሆነ መንገድ የሚጎዳ መሆኑን አመልክቷል፡፡

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
1