#ኡቡንቱ - 'እኔ ነኝ ምክንያቱም እኛ ነን'
ቲክቫህ ቤተሰቦች - አርባ ምንጭ❤️
ኡቡንቱ - እኛ አንድ ሰብዓዊ ቤተሰብ መሆናችን ላይ የተመሠረተ የአፍሪካ ጥንታዊ ፍልስፍና ነው። እኛ ወንድምና እህት ነን። እዚህ ምድር ላይ አብረን እንጓዛለን፡፡ አንድ ሰው የሚበላው ሲያጣ ሁሉም ሰዎች በዚህ ረሃብ ይሰቃያሉ። አንዱ ሲበደል ሁላችንም ህመሙን ይሰማናል፡፡ አንድ ልጅ በሚሰቃይበት ጊዜ እንባዎች በሁሉም ሰው ጉንጮዎች ላይ ይፈስሳሉ፡፡ የእኛን ተቀዳሚ ሰብአዊነት በመገንዘብ፣ እኛን አንድ የሚያደርግ ጠንካራ ትስስር፣ የሰው ልጆችን በሙሉ የሚያስተሳስር የማይጠፋ ቦንድ ነው።
#Ubuntu #ኡቡንቱ #አርባምንጭ #Day2
#ቲክቫህኢትዮጵያ #ጋሞዞን #ፒስሞዴል
(✍AFRIKHPRI FOUNDATION)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ቲክቫህ ቤተሰቦች - አርባ ምንጭ❤️
ኡቡንቱ - እኛ አንድ ሰብዓዊ ቤተሰብ መሆናችን ላይ የተመሠረተ የአፍሪካ ጥንታዊ ፍልስፍና ነው። እኛ ወንድምና እህት ነን። እዚህ ምድር ላይ አብረን እንጓዛለን፡፡ አንድ ሰው የሚበላው ሲያጣ ሁሉም ሰዎች በዚህ ረሃብ ይሰቃያሉ። አንዱ ሲበደል ሁላችንም ህመሙን ይሰማናል፡፡ አንድ ልጅ በሚሰቃይበት ጊዜ እንባዎች በሁሉም ሰው ጉንጮዎች ላይ ይፈስሳሉ፡፡ የእኛን ተቀዳሚ ሰብአዊነት በመገንዘብ፣ እኛን አንድ የሚያደርግ ጠንካራ ትስስር፣ የሰው ልጆችን በሙሉ የሚያስተሳስር የማይጠፋ ቦንድ ነው።
#Ubuntu #ኡቡንቱ #አርባምንጭ #Day2
#ቲክቫህኢትዮጵያ #ጋሞዞን #ፒስሞዴል
(✍AFRIKHPRI FOUNDATION)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Day3 #አርባምንጭ #ኡቡንቱ
ዛሬ በአርባምንጭ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃግብር እጅግ በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል።
"በምክንያት የሚያምን ሚዛናዊ በሆነ ትውልድ መካከል የሚፈጠር የሃሳብ ልዩነት የጥንካሬ ምንጭ እንጂ የጠብ መነሻ አይሆንም!"
"እኛ ወንድምና እህት ነን፤ እዚህ ምድር ላይ አብረን እንጓዛለን!"
ለሁሉም አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን!
#TIKVAH_FAMILY
#ፒስሞዴል #ቲክቫህኢትዮጵያ
#ጋሞዞን #አርባምንጭፖሊቴክኒክኮሌጅ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ዛሬ በአርባምንጭ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃግብር እጅግ በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል።
"በምክንያት የሚያምን ሚዛናዊ በሆነ ትውልድ መካከል የሚፈጠር የሃሳብ ልዩነት የጥንካሬ ምንጭ እንጂ የጠብ መነሻ አይሆንም!"
"እኛ ወንድምና እህት ነን፤ እዚህ ምድር ላይ አብረን እንጓዛለን!"
ለሁሉም አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን!
#TIKVAH_FAMILY
#ፒስሞዴል #ቲክቫህኢትዮጵያ
#ጋሞዞን #አርባምንጭፖሊቴክኒክኮሌጅ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot