#AddisAbeba
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባሁኑ ሰአት አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጥ እንደሚገኝ ተገለፀ። ጋዜጠኛው በፖሊስ ኮሚሽኑ ውስጥ ለመገኘቱ እንደ ምክንያት የተባለው ደግሞ በምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ስብሰባ አድርጎ ሲወጣ የተሰባሰቡ ቡድኖች ጉዳት ሊያደርሱበት ሲሞክሩ ፖሊስ ደርሶ ወደ ኮሚሽኑ ግቢ እንዳስገባው ነው ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ የገለፀው። የሪፖርተሩ ጋዜጠኛ ታምሩ ፅጌ ስለጉዳዩ የማጣራት ወደ ጋዜጠኛ እስክንድር ጋር ደውሎ ያገኘው ምላሽ፦ "አሁን ማናገር ስለማልችል መልሼ እደውልልሀለሁ" የሚል ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባሁኑ ሰአት አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጥ እንደሚገኝ ተገለፀ። ጋዜጠኛው በፖሊስ ኮሚሽኑ ውስጥ ለመገኘቱ እንደ ምክንያት የተባለው ደግሞ በምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ስብሰባ አድርጎ ሲወጣ የተሰባሰቡ ቡድኖች ጉዳት ሊያደርሱበት ሲሞክሩ ፖሊስ ደርሶ ወደ ኮሚሽኑ ግቢ እንዳስገባው ነው ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ የገለፀው። የሪፖርተሩ ጋዜጠኛ ታምሩ ፅጌ ስለጉዳዩ የማጣራት ወደ ጋዜጠኛ እስክንድር ጋር ደውሎ ያገኘው ምላሽ፦ "አሁን ማናገር ስለማልችል መልሼ እደውልልሀለሁ" የሚል ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AddisAbeba
በአዲስ አበባ የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ማህበር 12ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ኮንፈረንስ መካሄድ የጀመረው ሰሞኑን በተከሰተው የጸጥታ መጓደል ህይወታቸውን ላጡ ዜጎች የአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት በማድረግ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ማህበር ሰብሳቢ ወጣት አብርሀም ፍቃዱ እንደገለጸው ማህበሩ በከተማዋ ለሚገኙ የደቡብ ተወላጆች ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያችሉ ተግባራትን ሲየከናውን ቆይቷል፡፡ ለአብነትም በጌዲኦና ጎፋ ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመርዳት ከ500 ሺህ ብር በላይ እንዲሁም በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ የወጣት ማዕከላትን በቁሳቁስ ለማደራጀት ግምቱ ከ700 ሺህ ብር በላይ አስተዋጽኦ አበርክቷል፡፡
More👇
https://telegra.ph/ETH-11-03-3
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ማህበር 12ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ኮንፈረንስ መካሄድ የጀመረው ሰሞኑን በተከሰተው የጸጥታ መጓደል ህይወታቸውን ላጡ ዜጎች የአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት በማድረግ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ማህበር ሰብሳቢ ወጣት አብርሀም ፍቃዱ እንደገለጸው ማህበሩ በከተማዋ ለሚገኙ የደቡብ ተወላጆች ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያችሉ ተግባራትን ሲየከናውን ቆይቷል፡፡ ለአብነትም በጌዲኦና ጎፋ ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመርዳት ከ500 ሺህ ብር በላይ እንዲሁም በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ የወጣት ማዕከላትን በቁሳቁስ ለማደራጀት ግምቱ ከ700 ሺህ ብር በላይ አስተዋጽኦ አበርክቷል፡፡
More👇
https://telegra.ph/ETH-11-03-3
@tsegabwolde @tikvahethiopia