#ባሌ_ሮቤ | ባለፉት ሁለት እና ሶስት ቀናት በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ ሲባልባት የነበረችው የባሌ ሮቤ ከተማ ወደ ቀደመው ሰላማዊ እንቅስቃሴዋ እየተመለሰች እንደምትገኝ ተገልጿል። የንግድ እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ወደነበረበት ተመልሷል። በሁሉም ቀበሌዎች ውይይቶች እየተደረጉ ይገኛሉ። የሀገር ሽማግሌዎች እና አባ ገዳዎች ህዝቡ ወደቀደመው ሰላማዊ ኑሮው እንዲመለስ ከፍተኛ ስራ እየሰሩ ናቸው። ከሰሞኑ ግጭት ጋር በተያያዘ 27 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
Via NIGI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via NIGI
@tsegabwolde @tikvahethiopia