#FakeNewsAlert
አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሾሙ በሚል የተሰራጨው መረጃ #ሀሰት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በዛሬው እለት አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሁነው እንደተሾሙ በማህበራዊ የትስስር ገጾች በስፋት የተሰራጨው መረጃ #ስህተት መሆኑን አሐዱ ራድዮ እና ቴሌቪዥን ከአቅርብ ምንጮቼ አረጋግጫለሁ ብሏል። አቶ ንግሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል ባለመሆናቸው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የመሆን እድላቸው ጠባብ መሆኑም ተመልክቷል፡፡
ምንጭ፦ አሀዱ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን
🗞ቀን ሰኔ 27/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሾሙ በሚል የተሰራጨው መረጃ #ሀሰት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በዛሬው እለት አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሁነው እንደተሾሙ በማህበራዊ የትስስር ገጾች በስፋት የተሰራጨው መረጃ #ስህተት መሆኑን አሐዱ ራድዮ እና ቴሌቪዥን ከአቅርብ ምንጮቼ አረጋግጫለሁ ብሏል። አቶ ንግሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል ባለመሆናቸው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የመሆን እድላቸው ጠባብ መሆኑም ተመልክቷል፡፡
ምንጭ፦ አሀዱ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን
🗞ቀን ሰኔ 27/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakeNewsAlert
በበርካታ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ላይ የቀድሞው የአማራ ክልል ኮሚንኬሽን ቢሮ ሀላፊ የነበሩት አቶ አሰማኸኝ አስረስ ባህርዳር በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተደብድበው #ተገደሉ እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እና ህዝብ ለማሸበር ሆን ተብሎ የተደርገ የፈጠራ ወሬ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በበርካታ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ላይ የቀድሞው የአማራ ክልል ኮሚንኬሽን ቢሮ ሀላፊ የነበሩት አቶ አሰማኸኝ አስረስ ባህርዳር በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተደብድበው #ተገደሉ እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እና ህዝብ ለማሸበር ሆን ተብሎ የተደርገ የፈጠራ ወሬ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1