ግብፅ🤔
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ከስምንት አመታት በፊት በአገራቸው #የጸደይ_አብዮት ባይነሳ ኖሮ ኢትዮጵያ በአባይ ላይ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ባልሰራች ነበር ሲሉ ተናገሩ።
ተጨማሪ ያንብቡ AhramOnline👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-7
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ከስምንት አመታት በፊት በአገራቸው #የጸደይ_አብዮት ባይነሳ ኖሮ ኢትዮጵያ በአባይ ላይ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ባልሰራች ነበር ሲሉ ተናገሩ።
ተጨማሪ ያንብቡ AhramOnline👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-7
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኬንያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነት የምረጡኝ ዘመቻዋን በይፋ ጀምራለች። ኬንያ ብቸኛዋ የአፍሪካ እጩ ሆና ለመቅረብ የነበራትን ፍላጎትና በአፍሪካ ኅብረት የተላለፈውን ውሳኔ ጅቡቲ ውድቅ አድርጋለች።
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia