TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ግብፅ🤔

የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ከስምንት አመታት በፊት በአገራቸው #የጸደይ_አብዮት ባይነሳ ኖሮ ኢትዮጵያ በአባይ ላይ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ባልሰራች ነበር ሲሉ ተናገሩ።

ተጨማሪ ያንብቡ AhramOnline👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-7

Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኬንያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነት የምረጡኝ ዘመቻዋን በይፋ ጀምራለች። ኬንያ ብቸኛዋ የአፍሪካ እጩ ሆና ለመቅረብ የነበራትን ፍላጎትና በአፍሪካ ኅብረት የተላለፈውን ውሳኔ ጅቡቲ ውድቅ አድርጋለች።

Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia