#BREAKING
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ክለቦች ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ መደረግ ይጀምራል፡፡
•መከላከያ፣ ደቡብ ፓሊስ እና ደደቢት ተመልሰዋል፡፡
•አርባምንጭ ለገጣፎ እና መድን በከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሆነው በመጨረሳቸው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አድገዋል።
•ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ እና ሰበታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጋቸው ይታወሳል፡፡
•ምርጥ የከፍተኛ ሊግ ሶስተኛ ክለቦች ኢኮስኮ እና ነቀምት ከተማም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ገብተዋል፡፡
•ቅዱስ ጊዮርጊስ አይቀጣም በፕሪሚየር ሊጉ ይቀጥላል፡፡
•የሸገር ደርቢም የመደረጉ ነገር #አጠራጥሯል፡፡
•የአማራ እና ትግራይ ክለቦች በአንድ ላይ አይወዳደሩም፡፡
•ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አይገናኙም፡፡
via ቴዎድሮስ ታከለ (Teddy Soccer)
@tikvahethiopia @tikvahethsport
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ክለቦች ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ መደረግ ይጀምራል፡፡
•መከላከያ፣ ደቡብ ፓሊስ እና ደደቢት ተመልሰዋል፡፡
•አርባምንጭ ለገጣፎ እና መድን በከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሆነው በመጨረሳቸው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አድገዋል።
•ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ እና ሰበታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጋቸው ይታወሳል፡፡
•ምርጥ የከፍተኛ ሊግ ሶስተኛ ክለቦች ኢኮስኮ እና ነቀምት ከተማም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ገብተዋል፡፡
•ቅዱስ ጊዮርጊስ አይቀጣም በፕሪሚየር ሊጉ ይቀጥላል፡፡
•የሸገር ደርቢም የመደረጉ ነገር #አጠራጥሯል፡፡
•የአማራ እና ትግራይ ክለቦች በአንድ ላይ አይወዳደሩም፡፡
•ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አይገናኙም፡፡
via ቴዎድሮስ ታከለ (Teddy Soccer)
@tikvahethiopia @tikvahethsport