TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#BREAKING

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ክለቦች ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ መደረግ ይጀምራል፡፡

•መከላከያ፣ ደቡብ ፓሊስ እና ደደቢት ተመልሰዋል፡፡

•አርባምንጭ ለገጣፎ እና መድን በከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሆነው በመጨረሳቸው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አድገዋል።

•ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ እና ሰበታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጋቸው ይታወሳል፡፡

•ምርጥ የከፍተኛ ሊግ ሶስተኛ ክለቦች ኢኮስኮ እና ነቀምት ከተማም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ገብተዋል፡፡

•ቅዱስ ጊዮርጊስ አይቀጣም በፕሪሚየር ሊጉ ይቀጥላል፡፡

•የሸገር ደርቢም የመደረጉ ነገር #አጠራጥሯል፡፡

•የአማራ እና ትግራይ ክለቦች በአንድ ላይ አይወዳደሩም፡፡

•ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አይገናኙም፡፡

via ቴዎድሮስ ታከለ (Teddy Soccer)

@tikvahethiopia @tikvahethsport