#10ኛ_ክፍል
አቶ አርዓያ ለTIKVAH-ETH ከደቂቃዎች በፊት በስልክ ይህን ብለዋል፦
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሰራንበት ነው በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ሁሉም ሰራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ስራውንም አጥርተን እየሰራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ አርዓያ ለTIKVAH-ETH ከደቂቃዎች በፊት በስልክ ይህን ብለዋል፦
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሰራንበት ነው በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ሁሉም ሰራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ስራውንም አጥርተን እየሰራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#10ኛ_ክፍል
አቶ አርዓያ ገ/እግዚያብሄር ለTIKVAH-ETH በስልክ ይህን ብለዋል፦
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሰራንበት ነው በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ሁሉም ሰራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ስራውንም አጥርተን እየሰራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ አርዓያ ገ/እግዚያብሄር ለTIKVAH-ETH በስልክ ይህን ብለዋል፦
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሰራንበት ነው በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ሁሉም ሰራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ስራውንም አጥርተን እየሰራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia