#NewsAlert በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል፤ መተከል ዞን፤ ማንዱራ ወረዳ ከዕሁድ ሌሊት ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና በ13 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የመተከል ዞን አስተዳዳሪ አቶ ግርማ ታደሰ #ለቢቢሲ ገልፀዋል። https://telegra.ph/BG-07-08-2
ከሰሞኑን መነጋገሪያ የሆነው የፍየሎች እስር!
ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው #የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል። የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን #ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ይህን ጉዳይ ሌሎች የውጭ ሀገር ሚዲያዎችም ሲቀባበሉት ታይቷል👇
ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው #የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል። የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን #ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ይህን ጉዳይ ሌሎች የውጭ ሀገር ሚዲያዎችም ሲቀባበሉት ታይቷል👇