TIKVAH-ETHIOPIA via @like
የዕለቱ መልዕክት፦
ውድ ኢትዮጵያዊያን ሃገራችንን ምንወደው የራሳችን የሆኑ ነገሮችን ስንወድ፤ እርስ በእርሳችን ስንከባበርና ስንፋቀር ነው። እኛ ብዙ ቋንቋ፣ ባህልና እምነት ያለን ኩሩ ህዝቦች ነን። ኢትዮጵያዊነት #ሱስ የሚሆንብን ስለራሳችን ህዝብ፤ ስለምንወዳት ሀገራች ጠንቅቀን ስናውቅ ነው። ሁሉም ቋንቋ እና ባህል #የኛ የኢትዮጵያዊያን ነው፤ ልንኮራባቸው ለንከበከባቸው ይገባል።
@tsegabwolde @tikvahethedu
ውድ ኢትዮጵያዊያን ሃገራችንን ምንወደው የራሳችን የሆኑ ነገሮችን ስንወድ፤ እርስ በእርሳችን ስንከባበርና ስንፋቀር ነው። እኛ ብዙ ቋንቋ፣ ባህልና እምነት ያለን ኩሩ ህዝቦች ነን። ኢትዮጵያዊነት #ሱስ የሚሆንብን ስለራሳችን ህዝብ፤ ስለምንወዳት ሀገራች ጠንቅቀን ስናውቅ ነው። ሁሉም ቋንቋ እና ባህል #የኛ የኢትዮጵያዊያን ነው፤ ልንኮራባቸው ለንከበከባቸው ይገባል።
@tsegabwolde @tikvahethedu