86,660 ብር ደርሰናል!
ምዕራፍ አንድ በ24 ሰዓት ውስጥ ሊጠናቀቅ ነው! 13,340 ብር ብቻ ይቅረናል(100,000 ብር)። የብሩን ማጠን ሳይሆን #አብሮነታችንን ማስመስከራችን ለቀጣይ ጉዟችን ትልቅ አቅም ይሆነናል። የዛሬው ህብረታችን ነገም ሌሎች ወገኖቻችን ለማገዝ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።
#ኦሮሚያ #ሀረሪ #ደቡብ #ትግራይ #ሱማሌ #አፋር #ቤንሻንጉል #ጋምቤላ #አማራ #አዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር #ድሬዳዋ_ከተማ_አስተዳደር የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ትልቅ ክብር አለን!
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvaethiopia
ምዕራፍ አንድ በ24 ሰዓት ውስጥ ሊጠናቀቅ ነው! 13,340 ብር ብቻ ይቅረናል(100,000 ብር)። የብሩን ማጠን ሳይሆን #አብሮነታችንን ማስመስከራችን ለቀጣይ ጉዟችን ትልቅ አቅም ይሆነናል። የዛሬው ህብረታችን ነገም ሌሎች ወገኖቻችን ለማገዝ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።
#ኦሮሚያ #ሀረሪ #ደቡብ #ትግራይ #ሱማሌ #አፋር #ቤንሻንጉል #ጋምቤላ #አማራ #አዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር #ድሬዳዋ_ከተማ_አስተዳደር የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ትልቅ ክብር አለን!
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvaethiopia
#ጋምቤላ
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ዶራር ኩምን የአስተዳደር ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አምቢሳ ያደታ በከተማዋ በተደጋጋሚ የሚታየውን የፀጥታ ችግር ለመፍታትና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የአመራር ለውጥ አስፈልጓል ብለዋል፤ በዚህም ምክር ቤቱ ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከተማ አስተዳደሩን እንደ ዋና ሆኖ በምክትል ከንቲባነት ማዕረግ እንዲመራ የቀረበለትን አጀንዳ ተቀብሎ በማጽደቅ አቶ ዶራር ኩምን ሾሟል፡፡
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ዶራር ኩምን የአስተዳደር ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አምቢሳ ያደታ በከተማዋ በተደጋጋሚ የሚታየውን የፀጥታ ችግር ለመፍታትና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የአመራር ለውጥ አስፈልጓል ብለዋል፤ በዚህም ምክር ቤቱ ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከተማ አስተዳደሩን እንደ ዋና ሆኖ በምክትል ከንቲባነት ማዕረግ እንዲመራ የቀረበለትን አጀንዳ ተቀብሎ በማጽደቅ አቶ ዶራር ኩምን ሾሟል፡፡
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia