TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
86,660 ብር ደርሰናል!

ምዕራፍ አንድ በ24 ሰዓት ውስጥ ሊጠናቀቅ ነው! 13,340 ብር ብቻ ይቅረናል(100,000 ብር)። የብሩን ማጠን ሳይሆን #አብሮነታችንን ማስመስከራችን ለቀጣይ ጉዟችን ትልቅ አቅም ይሆነናል። የዛሬው ህብረታችን ነገም ሌሎች ወገኖቻችን ለማገዝ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።

#ኦሮሚያ #ሀረሪ #ደቡብ #ትግራይ #ሱማሌ #አፋር #ቤንሻንጉል #ጋምቤላ #አማራ #አዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር #ድሬዳዋ_ከተማ_አስተዳደር የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ትልቅ ክብር አለን!

Account number(CBE): 1000277462439

@tsegabwolde @tikvaethiopia
#ጋምቤላ

የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ዶራር ኩምን የአስተዳደር ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አምቢሳ ያደታ በከተማዋ በተደጋጋሚ የሚታየውን የፀጥታ ችግር ለመፍታትና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የአመራር ለውጥ አስፈልጓል ብለዋል፤ በዚህም ምክር ቤቱ ትላንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከተማ አስተዳደሩን እንደ ዋና ሆኖ  በምክትል ከንቲባነት ማዕረግ እንዲመራ የቀረበለትን አጀንዳ ተቀብሎ በማጽደቅ አቶ ዶራር ኩምን ሾሟል፡፡

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia