TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ምርጫ ቦርድ በመጭው ሰኞ ለጋዜጠኞች መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡ መገናኛ ብዙሃንም ተገኝተው እንዲዘግቡ ጥሪ አድርጓል፡፡ መግለጫው በቦርዱ አዲስ አወቃቀር፣ በአዳዲስ ቦርድ አባላት አሰያየም፣ በምርጫ በጀት፣ በሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ጥያቄና የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ መራዘምና ተፈናቃዮች በምርጫው ላይ ስለሚፈጥሩት ተጽዕኖ በሚሉት ጉዳዮች ላይ ያተኩራል- ይላል የአዲስ ስታንዳርድ ዘገባ፡፡

Via #አዲስ_ስታንዳርድ/wazema/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረበ ኤሊያስ የታሰረው ቅዳሜ ማታ እንደሆነ ነው የተሰማው፤ ከታሳሪው ጋር ባለፉት 2 ቀናት የተያዙ 14 ተጠርጣሪዎችን ፖሊስ ዛሬ ጧት ፍርድ ቤት ባቀረባቸው ጊዜ #በሽብር ወንጀል እንደሚከሳቸው መግለጡን አዲስ ስታንዳርድ አስነብቧል፡፡ ችሎቱ ለሐምሌ 29 ቀጥሯል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት ከባለ ሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ ነው፡፡

Via #አዲስ_ስታንዳርድ/#wazema/
🗞ቀን ሃምሌ 1/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia