ጥንቃቄ‼️
በአዲስ አበባ በአቃቂና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች #የኮሌራ_ወረርሽኝ ምልክት ታይቷል፡፡ በአማራ ክልልም በአጣዳፊ ተቅማጥና አተት ወረርሽኝ 14 ሰዎች እንደሞቱ ሪፖርተር የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጠቅሶ አስነብቧል፡፡ በክልሉ ጠቅላላው 190 ሰዎችም በበሽታው እንደተያዙም ተረጋግጧል፡፡ 111ዱ በሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት ወረዳ ሕክምና እያገኙ ነው፡፡ በበየዳ ወረዳ፣ በዋግህምራ ዞን አበርጌሌ ወረዳም በበሽታው የተያዙ አሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጭሮና ኦዳ ቡልቱ ወረዳዎችም በበርካታ ሰዎች ላይ የበሽታው ምልክት ታይቷል፡፡ በደቡብ ክልልም መለኮዛ ወረዳ 2 ሰዎች ሞተዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ በአቃቂና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች #የኮሌራ_ወረርሽኝ ምልክት ታይቷል፡፡ በአማራ ክልልም በአጣዳፊ ተቅማጥና አተት ወረርሽኝ 14 ሰዎች እንደሞቱ ሪፖርተር የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጠቅሶ አስነብቧል፡፡ በክልሉ ጠቅላላው 190 ሰዎችም በበሽታው እንደተያዙም ተረጋግጧል፡፡ 111ዱ በሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት ወረዳ ሕክምና እያገኙ ነው፡፡ በበየዳ ወረዳ፣ በዋግህምራ ዞን አበርጌሌ ወረዳም በበሽታው የተያዙ አሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጭሮና ኦዳ ቡልቱ ወረዳዎችም በበርካታ ሰዎች ላይ የበሽታው ምልክት ታይቷል፡፡ በደቡብ ክልልም መለኮዛ ወረዳ 2 ሰዎች ሞተዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia