TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጥንቃቄ‼️

በአዲስ አበባ በአቃቂና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች #የኮሌራ_ወረርሽኝ ምልክት ታይቷል፡፡ በአማራ ክልልም በአጣዳፊ ተቅማጥና አተት ወረርሽኝ 14 ሰዎች እንደሞቱ ሪፖርተር የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጠቅሶ አስነብቧል፡፡ በክልሉ ጠቅላላው 190 ሰዎችም በበሽታው እንደተያዙም ተረጋግጧል፡፡ 111ዱ በሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት ወረዳ ሕክምና እያገኙ ነው፡፡ በበየዳ ወረዳ፣ በዋግህምራ ዞን አበርጌሌ ወረዳም በበሽታው የተያዙ አሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጭሮና ኦዳ ቡልቱ ወረዳዎችም በበርካታ ሰዎች ላይ የበሽታው ምልክት ታይቷል፡፡ በደቡብ ክልልም መለኮዛ ወረዳ 2 ሰዎች ሞተዋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia