TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አዎ! ዛሬ ቁጭ ብለህ በፌስቡክ ላይ ፃፍ፣ ተሳደብ፣ ቀስቅስ፣ ሰዎችን አጋጭ፣ በሆነው ባልሆነው፤ በረባው ባልረባው ተባላ ...ነገ ሀገር #ሲተራመስ -- ኔትዎርኩ ሲዘጋ፤ መብራቱ ሲጠፋ፤ ውሀው ሲቋረጥ፤ የምትበላው ስታጣ፤ ገንዘብ በኪስህ ሞልቶ ለሻይ እንኳን ከቤትህ ለመውጣት ሲያቅትህ የት እንደምትገባ ግራ ይገባሀል። ዛሬ ያቀለልካት #ሰላም ደም እምባ ብታለቅስ መልሰህ አታገኛትም።
.
.
ዛሬማ ሰላም ነው #ፎክር እንጂ...የቤትህ አናት ላይ ሲተኮስ፤ የቦንብ ናዳው ሲውርድ፤ ሰው ወጥቶ ሲቀር ስትሰማ፤ ህፃናት #ሲረግፉ ስታይ፤ ህዝብ እየተሰደደ የበረሀ ሲሳይ ሲሆን፥ ባህር ውስጥ ሰጥሞ ሲቀር ስታይ...የዛሬዋን ቀን #ትረግማታለህ። ምነው ጌታ ባልፈጠርከኝ ትላለህ። ብቻህን ያለወንድም፤ ያለእናት አባት፤ ያለዘመድ ስትቀር መፈጠርህን ትጠላለህ። ዛሬ ያቀለልካትን ሰላም ደም እምባ ብታለቅስ መልሰህ አታገኛትም።

.
.
ዛሬማ ሰላም ነው ፎክር...አቅራራ...ህዝብ ቀስቅስ...ተነሳ በለው፣ ግደለው በል!
.
.
የለኮስከው #እሳት አመድ ሲያደርግህ የሰላምን #ዋጋ ያን ጊዜ ትረዳዋለህ!

#ETHIOPIA
ፀጋአብ ወልዴ~ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዎ! ዛሬ ቁጭ ብለህ በፌስቡክ ላይ ፃፍ፣ ተሳደብ፣ ቀስቅስ፣ ሰዎችን አጋጭ፣ በሆነው ባልሆነው፤ በረባው ባልረባው ተባላ ...ነገ ሀገር #ሲተራመስ -- ኔትዎርኩ ሲዘጋ፤ መብራቱ ሲጠፋ፤ ውሀው ሲቋረጥ፤ የምትበላው ስታጣ፤ ገንዘብ በኪስህ ሞልቶ ለሻይ እንኳን ከቤትህ ለመውጣት ሲያቅትህ የት እንደምትገባ ግራ ይገባሀል። ዛሬ ያቀለልካት #ሰላም ደም እምባ ብታለቅስ መልሰህ አታገኛትም።
.
.
ዛሬማ ሰላም ነው #ፎክር እንጂ...የቤትህ አናት ላይ ሲተኮስ፤ የቦንብ ናዳው ሲውርድ፤ ሰው ወጥቶ ሲቀር ስትሰማ፤ ህፃናት #ሲረግፉ ስታይ፤ ህዝብ እየተሰደደ የበረሀ ሲሳይ ሲሆን፥ ባህር ውስጥ ሰጥሞ ሲቀር ስታይ...የዛሬዋን ቀን #ትረግማታለህ። ምነው ጌታ ባልፈጠርከኝ ትላለህ። ብቻህን ያለወንድም፤ ያለእናት አባት፤ ያለዘመድ ስትቀር መፈጠርህን ትጠላለህ። ዛሬ ያቀለልካትን ሰላም ደም እምባ ብታለቅስ መልሰህ አታገኛትም።

.
.
ዛሬማ ሰላም ነው ፎክር...አቅራራ...ህዝብ ቀስቅስ...ተነሳ በለው፣ ግደለው በል!
.
.
የለኮስከው #እሳት አመድ ሲያደርግህ የሰላምን #ዋጋ ያን ጊዜ ትረዳዋለህ!

#ETHIOPIA
ፀጋአብ ወልዴ~ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ🔝

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተነሳው #እሳት ጉዳት ሳያደርስ #ጠፍቷል፡፡ ደብረ ብርሐን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ መቆጣጠር ተችሏል፡፡ ቃጠሎው የተነሳው በግቢው ውስጥ ከተከማቸ ቆሻሻ ላይ መሆኑን አብመድ ዘገቧል። ተማሪዎችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ባደረጉት ጥረትም ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር ተችሏል፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥቆማ‼️

ስብስቤ ዋሻ-#ባሌ_ዲንሾ_ፓርክ አቅራቢያ ወይም ወደ ዲንሾ በሚወስደው መንገድ ከፍታ ቦታ ላይ #እሳት እንድተነሳ ጥቆማ ደርሶናል። የሚመለከተው አካል ጉዳዩን ይመልከተው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
Alert‼️

"ፀግሽ መካኒሳ #ቆሬ የሚገኘው ካምፕ ውስጥ #እሳት_አደጋ ተነስቷለል!!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia