TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ባህር ዳር-የሰላም ዋጋ ስንት ነው?🔝

በዛሬው ዕለት #በባህርዳር ከተማ "የሰላም ዋጋ ስንት ነው?" በሚል የጎዳና ላይ #የሰላም_ጉባኤ ተካሂዷል።

Via NAH(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH ETHIOPIA #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በነገው ዕለት #አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ፦

(StopHateSpeech)

1. አቅለሲያ ሲሳይ
2. የምስራች ጋሻው
3. በረከት ጉዲሳ
4. ቢንያም ይርጋ
5. ዱሬሳ በዳሶ
6. እዩኤል በቀለ
7. እዮብ ተስፋዬ
8. ቤቴል አባይነህ
9. ፍላጎት ጥላሁን
10. ሀያት እንድሪስ
11. አዚዛ እንድሪስ
12. ቤተልሄም ሴታ
13. አዲስወርቅ ተክሊ
14. ጉተማ ብርሃኑ
15. ፉአድ ኑሪ
16. አበበ ከበደ
17. ሲሳይ ታደሰ
18. ይድነቃቸው አዳነ
19. ዳንኤል ጥበቡ
20. ንብረት አበበ
21. ዮርዳኖስ ግርማ
22. ቤተልሄም እንዳልክ
23. ፍሬህይወት ማቴዎስ
24. ቃልኪዳን አክሊሉ
25. ሳሮን ገ/መድን
26. ገመቺስ ፍቃዱ
27. ሙልጌታ አደሩ
28. ምሩፅ ደማሶ
29. ቤተልሄም ቱሉ

ትሩ ላይፍ የኪነጥበብ ክበብ፦

•4 የውዝዋዜ አቅራቢዎች
•2 ገጣሚያን

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፦

•የተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳት(ወጣት ዘገየ)

#አርባምንጭ ተዘጋጁ...

እኛ ኢትዮጵያ ልጆች ነን!
እኛ የአንድነት ልጆች ነን!
ከጥላቻ ንግግሮች እንቆጠብ!

#StopHateSpeech

በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንመጣለን!
#TIKVAH_ETHIOPIA - እኛ ከጥላቻ የነፃን፤ ሰውነትን ያስቀደምን #የፍቅር እና #የሰላም አምባሳደሮች ነን!!

አርባምንጭ...🔄
@tsegabwolde @tikvahethiopia