TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ግልፅ የሆነ ጦርነት ውስጥ እንገባለን...

"....ሳታሸንፍ አሁን ባላደራ፤ ባደራ እንደሚባለው አይነት ጨዋታ ምትጫወት ከሆነ ግን ግልፅ የሆነ #ጦርነት ውስጥ እንገባለን ማለት ነው። ምክንያቱም... ለምሳሌ አዲስ አበባ የሆነ ሺ ሰው ሰብስቦ ባላደራ ካለ፤ ኦሮሚያም ይሄ ኦዲፒ የሚባል የኛ መንግስት አይደለም፤ ፍላጎቻችን ይሄ አይደለም ባለዳራ ነው #ተገንጥለናል ካለ ኢትዮጵያ አትኖርም፤ እንደዚህ አይነት ድራማ አያስፈልገንም።
.
.
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከየትኛውም ብሄር ብትሆኑ አሁን ያለው መንግስት መልካም ሲሰራ ደግፉት፤ መልካም ነገር ካልሰራ ንቀፉት፤ ነቅፋችሁ ማረም ካልቻለ በድምፅ በምርጫ ጣሉት፤ ከዛ ውጭ ያለ ድራማ ተገቢ አይደለም፤ #ወደማንፈልገው ነገር ያስገባናል ፕላስ የአዲስ አበባ ሰላምና ነፃነት ኦሮሚያ ሰላም ከሆነች፤ አማራም ሰላም ከሆነ፤ ደቡብ ...ትግራይም ሰላም ከሆነ ነው እንጂ አዲስ አበባ ብቻዋን የሆነ አምባሳደር ሹማ የሰላም ባለቤት መሆን አትችልም!" ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

@tsegabwolde @tikvahethiopia