ከልዩነታች ይልቅ #አንድነታችን እጅግ እንደሚገዝፍ በቅዱሳን መፃህፍትም ሆነ በሳይንስ ተረጋግጦ ሳለ ይበልጥ #ልዩነታችን ላይ ማተኮራችን ምክንያቱ ምን ይሆን❓ 🔅ሶስት ማዕዘን
.
.
ሁላችንንም #አንድ የሚያደርገን ከኢትዮጵያዊነታችን፤ የአንድ ብሄር ተወላጅ ከመሆናችን በላይ #ሰው መሆናችን ነው። ስለሰውነት በቅጡ #መረዳት ካልቻልን መጪው ጊዜ ይከፋብናል። ሁላችንም ስለሰው ክቡርነት እንነጋገር፤ ማንም ሰው በብሄሩ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ሳይሆን ሰው በመሆኑ ብቻ #ሊከበር ይገባዋል!!
ለ30 ደቂቃ በዚህ ጉዳይ ተነጋገሩ...
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
ሁላችንንም #አንድ የሚያደርገን ከኢትዮጵያዊነታችን፤ የአንድ ብሄር ተወላጅ ከመሆናችን በላይ #ሰው መሆናችን ነው። ስለሰውነት በቅጡ #መረዳት ካልቻልን መጪው ጊዜ ይከፋብናል። ሁላችንም ስለሰው ክቡርነት እንነጋገር፤ ማንም ሰው በብሄሩ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ሳይሆን ሰው በመሆኑ ብቻ #ሊከበር ይገባዋል!!
ለ30 ደቂቃ በዚህ ጉዳይ ተነጋገሩ...
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከመቀለ...
"የሐገር መሠረት ቤተሰብ ነው፡፡ አያትና ቅድመ አያቶቻችን በአንድነት ና በፍቅር ሆነው የኢትዮጵያን እና የጥቁር ህዝቦችን #ነፃነት ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው አቀዳጁን፤ እኛ ታዲያ ልጆቻችንን እሕት ወንድሞቻችንን ከቤት እስከ ጎረቤት ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን ድሮም #አንድ አድርጎ ያስተሳሰረን ውድ ፍቅራችንን ፣ #እሴቶቻችን መንገርና በተግባር ማሳየት ያቅተናል? እኛ የተሳሳተ አስተሳሰብ እንጂ #የሰው_ጠላት_የለንም፤ ሰው በሰውነቱ እኩል ነው ፤ የሃሳብ ልዩነቶቻችንን በሰከነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ መፍታት እየቻልን ጥላቻንና በቀልን በመዝራት ሞትን፣ ውድመትንና መከራን ስለምን እናጭዳለን?? እኛኮ ውድ የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጆች ነን፤ እኛኮ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርማ ኩራታቸው ነን፤ አባቶቻችን በታላቅ መስዋዕትነት የገነቡትንና ያወረሱንን ድንቅ ታሪካችንን በመገዳደልና በመዘራረፍ ለአለም ሕዝብ #መሳለቂያ መሆን #ያሳፍራል፤ ተው ወገን ይህም ያልፍና ቀጣይ ትውልድ ይታዘበናል...የአገራችን ሰላም በእጃችን ነው አንድም ለማፍረስ አንድም ሰላማችንን ለማስቀጠል፡፡ አሸናፊ ግርማ ከመቖለ ዩኒቨርሲቲ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሐገር መሠረት ቤተሰብ ነው፡፡ አያትና ቅድመ አያቶቻችን በአንድነት ና በፍቅር ሆነው የኢትዮጵያን እና የጥቁር ህዝቦችን #ነፃነት ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው አቀዳጁን፤ እኛ ታዲያ ልጆቻችንን እሕት ወንድሞቻችንን ከቤት እስከ ጎረቤት ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን ድሮም #አንድ አድርጎ ያስተሳሰረን ውድ ፍቅራችንን ፣ #እሴቶቻችን መንገርና በተግባር ማሳየት ያቅተናል? እኛ የተሳሳተ አስተሳሰብ እንጂ #የሰው_ጠላት_የለንም፤ ሰው በሰውነቱ እኩል ነው ፤ የሃሳብ ልዩነቶቻችንን በሰከነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ መፍታት እየቻልን ጥላቻንና በቀልን በመዝራት ሞትን፣ ውድመትንና መከራን ስለምን እናጭዳለን?? እኛኮ ውድ የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጆች ነን፤ እኛኮ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርማ ኩራታቸው ነን፤ አባቶቻችን በታላቅ መስዋዕትነት የገነቡትንና ያወረሱንን ድንቅ ታሪካችንን በመገዳደልና በመዘራረፍ ለአለም ሕዝብ #መሳለቂያ መሆን #ያሳፍራል፤ ተው ወገን ይህም ያልፍና ቀጣይ ትውልድ ይታዘበናል...የአገራችን ሰላም በእጃችን ነው አንድም ለማፍረስ አንድም ሰላማችንን ለማስቀጠል፡፡ አሸናፊ ግርማ ከመቖለ ዩኒቨርሲቲ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia