TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ፍርድ ቤቱ በአቶ #በረከት_ስምዖንና በአቶ #ታደሰ_ካሳ ተጨማሪ ቀጠሮ ላይ ለመወሰን ለሰኞ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ በጥረት ኮርፖሬት የመሪነት ዘመናቸው በሀብት ብክነትና ምዝበራ የተጠረጠሩት አቶ በረከት ስምዖንና ታደሰ ካሳ ዛሬ በቀጠሯቸው መሠረት በባሕር ዳርና አካባቢዋ ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር፡፡ ዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ስላልመጡና መረጃዎች በበቂ #ስላልተጠናቀቁ ተጨማሪ የ14 ቀን ቀጠሮ ጠይቋል፡፡ በዚህ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ፍርድ ቤቱ ለሰኞ የካቲት 18 ቀን 2011ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia