ስለ ህዳሴ ግድብ...
- የሲቪል ስራው (በሳሊኒ እየተሰራ ያለ) 82 ፐርሰንት ደርሷል።
- የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራው (ለረጅም ግዜ በሜቴክ ስር የነበረ) 25 ፐርሰንት ላይ ይገኛል።
- በአጠቃላይ ፕሮጀክቱ ወደ 65 ፐርሰንት ገደማ ላይ ነው።
- እስካሁን የተበየደው ያ ሁሉ ብረታ ብረት ልክ ነው አይደለም የሚለው ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።
- ብዙ ኮንትራቶችን እንደ አዲስ እየተደራደርን ሲሆን በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በሙሉ ሀይል ወደ ስራ እንገባለን።
- ለሜቴክ የተሰጠው ክፍያ 65 ፐርሰንት ሲሆን የፈፀመው ስራ ግን 25 ፐርሰንት ገደማ ነው። ይህም ትልቅ ችግር እና imbalance አስከትሏል።
- ያለፈው አልፏል። #ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር የለም።
Via-Elias Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia
- የሲቪል ስራው (በሳሊኒ እየተሰራ ያለ) 82 ፐርሰንት ደርሷል።
- የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራው (ለረጅም ግዜ በሜቴክ ስር የነበረ) 25 ፐርሰንት ላይ ይገኛል።
- በአጠቃላይ ፕሮጀክቱ ወደ 65 ፐርሰንት ገደማ ላይ ነው።
- እስካሁን የተበየደው ያ ሁሉ ብረታ ብረት ልክ ነው አይደለም የሚለው ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።
- ብዙ ኮንትራቶችን እንደ አዲስ እየተደራደርን ሲሆን በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በሙሉ ሀይል ወደ ስራ እንገባለን።
- ለሜቴክ የተሰጠው ክፍያ 65 ፐርሰንት ሲሆን የፈፀመው ስራ ግን 25 ፐርሰንት ገደማ ነው። ይህም ትልቅ ችግር እና imbalance አስከትሏል።
- ያለፈው አልፏል። #ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር የለም።
Via-Elias Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia