TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አዳማ‼️

በአዳማ ከተማ የሕብረተሰቡን #የልማት ጥያቄዎች #ሊመልሱ የሚችሉና 500 ሚሊየን ብር የወጣባቸው ከ20 በላይ ትልልቅ ፕሮጀክቶች ዛሬ #እንደሚመረቁ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማው ከንቲባ አቶ #መስፍን_አሰፋ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ በመርሃ ግብሩ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች የሚገኙ ሲሆን፤ ፕሮጀክቶቹ ከዚህ ቀደም ይነሱ የነበሩ በርካታ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እንደሚፈቱም ይታመናል፡፡

Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia