TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ስለ ህዳሴ ግድብ...

- የሲቪል ስራው (በሳሊኒ እየተሰራ ያለ) 82 ፐርሰንት ደርሷል።

- የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራው (ለረጅም ግዜ በሜቴክ ስር የነበረ) 25 ፐርሰንት ላይ ይገኛል።

- በአጠቃላይ ፕሮጀክቱ ወደ 65 ፐርሰንት ገደማ ላይ ነው።

- እስካሁን የተበየደው ያ ሁሉ ብረታ ብረት ልክ ነው አይደለም የሚለው ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።

- ብዙ ኮንትራቶችን እንደ አዲስ እየተደራደርን ሲሆን በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በሙሉ ሀይል ወደ ስራ እንገባለን።

- ለሜቴክ የተሰጠው ክፍያ 65 ፐርሰንት ሲሆን የፈፀመው ስራ ግን 25 ፐርሰንት ገደማ ነው። ይህም ትልቅ ችግር እና imbalance አስከትሏል።

- ያለፈው አልፏል። #ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር የለም።

Via-Elias Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia