TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሜቴክ‼️

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) አመራሮች በቁጥጥር ሥር እየዋሉ መሆናቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ከ20 በላይ የሜቴክ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች ናቸው #በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ ያስታወቀው፡፡

ፖሊስ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት እንዳስታወቀው ሌሎች ተጠርጣሪዎችን የመያዙ ሥራም እንደቀጠለ ነው የተገለጸው፡፡ አመራሮቹ እና ሰራተኞቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉበት #ምክንያት በይፋ #አልተገለጸም፡፡

በጉዳዩ ላይ የፊታችን ሰኞ ፖሊስ ዝርዝር #መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጾልናል፡፡

ምንጭ፦ የአማራ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia