TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ከላልይበላ ከተማ እና ከቅዱስ ላልይበላ ደብር የተወከሉ ልዑካን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ጋር በቅርሱ ጥገና ዙሪያ ባደረጉት ውይይት ቅርሱን ከጉዳት ለመከላከል የተሰራው መጠለያ በዚህ ዓመት እንደሚነሳ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረዋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር #ደመቀ_መኮንን ሳዑዲ አረቢያ ናቸው። አቶ ደመቀ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ያቀኑት በሀገሪቱ በሚደረገው አለም አቀፍ የንግድ ጉባዔ ለመካፈል ነው። እግረ መንገዳቸውንም ከሳዑዲ ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይመካከራሉ ብሏል ቃል አቀባያቸው።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia