#update በሻሸመኔ ከተማ በተፈፀመ #የወንጀል ተግባር ላይ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ አስታውቀዋል።
ዶክተር ነገሪ ከኦ.ቢ.ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በሻሸመኔ ከተማ ቦምብ ተገኝቷል በሚል #የተሳሳተ መረጃ ግርግር እንዲፈጠር መደረጉን ገልፀዋል። ሆኖም ግን ፖሊስ እስካሁን ባደረገው ማጣራት ቦምብም ይሁን ምንም አይነት ከቦምብ ጋር የሚመሳሰል ነገር እንዳልተገኘ አስታውቀዋል።
@tseagbwolde @tikvahethiopia
ዶክተር ነገሪ ከኦ.ቢ.ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በሻሸመኔ ከተማ ቦምብ ተገኝቷል በሚል #የተሳሳተ መረጃ ግርግር እንዲፈጠር መደረጉን ገልፀዋል። ሆኖም ግን ፖሊስ እስካሁን ባደረገው ማጣራት ቦምብም ይሁን ምንም አይነት ከቦምብ ጋር የሚመሳሰል ነገር እንዳልተገኘ አስታውቀዋል።
@tseagbwolde @tikvahethiopia
ከሀሰተኛ ወሬዎች ተጠንቀቁ‼️
በአሐዱ ሬዲዮ ከአቶ #ጃዋር_መሃመድ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ተብሎ #በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ #የተሳሳተ መሆኑን አሐዱ ራድዮ በዛሬው ዕለት ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአሐዱ ሬዲዮ ከአቶ #ጃዋር_መሃመድ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ተብሎ #በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ #የተሳሳተ መሆኑን አሐዱ ራድዮ በዛሬው ዕለት ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia