TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በሻሸመኔ ከተማ በተፈፀመ #የወንጀል ተግባር ላይ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ አስታውቀዋል።

ዶክተር ነገሪ ከኦ.ቢ.ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በሻሸመኔ ከተማ ቦምብ ተገኝቷል በሚል #የተሳሳተ መረጃ ግርግር እንዲፈጠር መደረጉን ገልፀዋል። ሆኖም ግን ፖሊስ እስካሁን ባደረገው ማጣራት ቦምብም ይሁን ምንም አይነት ከቦምብ ጋር የሚመሳሰል ነገር እንዳልተገኘ አስታውቀዋል።

@tseagbwolde @tikvahethiopia