TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አይ ኤስ አይ ኤስ 700 የሚደርሱ #የአሜሪካ እና #የአውሮፓ ሀገራት ዜግነት ያላቸውን ሰዎች በሶሪያ አግቷል፡፡ ከታጋቾቹ ውስጥም 10 የሚደርሱትን እንደገደላቸው ታውቋል፡፡ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአካባቢው ያለውን የአሜሪካ ጦር ‹‹አስፈሪ ውድቀት›› ሲሉ ተችተውታል፡፡

ምንጭ፦ አር ቲ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia