TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"ኤርትራን ፕረስ" በሚል ስም የሚታወቀው የፌስቡክ ገፅ በትላንትናው ዕለት እንደገለፀው ከዚህ በሁዋላ በአስመራ ላለው የፕሬዝደንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ መንግስት የሚያደርገውን #ድጋፍ አቁሟል። ምክንያቱ ደግሞ ፕሬዝደንቱ ልጃቸውን #አብርሀም_ኢሳያስን ፅህፈት ቤታቸው ውስጥ አማካሪ አድርገው ወደ ስልጣን ጠጋ ጠጋ እያረጉ ነው በማለት ነው። ገፁ ፕሬዝዳንቱን "አምባገነን" ያላቸው ሲሆን "ሰማእታት ህይወታቸውን የሰጡት የኢሳያስ ስርወ-መንግስት ለመመስረት አይደለም" ሲል አክሎ ገልጿል።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት(AP)
@tsegabwolde @tikvahethiopia