TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን⬆️

‹‹ … በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የዶሮ እንቁላል ነው በማለት የተለያዩ የተሳቢ እንስሳትን እንቁላል ሲሸጡ የተገኙ ነጋዴዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ …. ›› ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያዎቸና ( በፌስቡክ ) የሚሰራጩ ዜናዎች #የሀሰት መሆናቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ተናግረዋል፡፡ ህብረተሰቡ መሰል ዜናዎችን ከማጋራት እንዲቆጠብና #እንዳይረበሽም ጭምር አሳስበዋል፡፡
.
.
.
ከሰዓታት ቀደም ብሎ ከጋዜጠኛ #ጌጡ_ተመስገን የተገኘ የሀሰት መረጃ ቀርቦ ነበር ይቅርታ ጠይቃለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia