TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#TPLF
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲነት የሰረዘው ህወሓት ባሰራጨው ደብዳቤ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አሸማጋዮች ሁኔታውን የሚመለከት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲቀመጡ ጥሪ አቅርቧል።
ህወሓት ለአፍሪካ ሕብረትና የተለያዩ ተቋማት እና የስምምነቱ አፈፃፀም ተከታዮች ላላቸው በፃፈው ደብዳቤ " ህወሓት እና የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሰረት እርስበርስ እውቅና ተሰጣጥተዋል " ሲል ገልጿል።
" ነገር ግን አሁን እየታየ ባለው ሁኔታ የፌደራሉ መንግስት ይህንኑ እየጣሰ ነው " ሲል ህወሓት ከሷል።
#DeutscheWelle
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲነት የሰረዘው ህወሓት ባሰራጨው ደብዳቤ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አሸማጋዮች ሁኔታውን የሚመለከት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲቀመጡ ጥሪ አቅርቧል።
ህወሓት ለአፍሪካ ሕብረትና የተለያዩ ተቋማት እና የስምምነቱ አፈፃፀም ተከታዮች ላላቸው በፃፈው ደብዳቤ " ህወሓት እና የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሰረት እርስበርስ እውቅና ተሰጣጥተዋል " ሲል ገልጿል።
" ነገር ግን አሁን እየታየ ባለው ሁኔታ የፌደራሉ መንግስት ይህንኑ እየጣሰ ነው " ሲል ህወሓት ከሷል።
#DeutscheWelle
@tikvahethiopia
🤔334❤140👏85😡82🕊31🙏12😱9😢8😭8🥰6