TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#TPLF

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲነት የሰረዘው ህወሓት ባሰራጨው ደብዳቤ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አሸማጋዮች ሁኔታውን የሚመለከት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲቀመጡ ጥሪ አቅርቧል።

ህወሓት ለአፍሪካ ሕብረትና የተለያዩ ተቋማት እና የስምምነቱ አፈፃፀም ተከታዮች ላላቸው በፃፈው ደብዳቤ " ህወሓት እና የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሰረት እርስበርስ እውቅና ተሰጣጥተዋል " ሲል ገልጿል።

" ነገር ግን አሁን እየታየ ባለው ሁኔታ የፌደራሉ መንግስት ይህንኑ እየጣሰ ነው " ሲል ህወሓት ከሷል።

#DeutscheWelle

@tikvahethiopia
🤔334140👏85😡82🕊31🙏12😱9😢8😭8🥰6