TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ሻሸመኔ🕯
ሻሸመኔ ልጆቿን በጉባኤና በጧፍ ማብራት መርሐግብር አስባላች።
ባለፈው ሳምንት መጋቢት 6 ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈ 18 ወጣቶች የጧፍ ማብራት መርሐግብር ተከናውኗል።
መርኃግብሩ በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ደብረ አስቦ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን የሟች ቤተሰቦች እና ከአደጋው የተረፉ ወገኖች በተገኙበት የተካሄደ ሲሆን በጉባኤና በጧፍ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ታስበዋል።
Photo Credit : Closeup Pictures
@tikvahethiopia
ሻሸመኔ ልጆቿን በጉባኤና በጧፍ ማብራት መርሐግብር አስባላች።
ባለፈው ሳምንት መጋቢት 6 ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈ 18 ወጣቶች የጧፍ ማብራት መርሐግብር ተከናውኗል።
መርኃግብሩ በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ደብረ አስቦ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን የሟች ቤተሰቦች እና ከአደጋው የተረፉ ወገኖች በተገኙበት የተካሄደ ሲሆን በጉባኤና በጧፍ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ታስበዋል።
Photo Credit : Closeup Pictures
@tikvahethiopia
😭3.26K💔458🕊228🙏213❤163😢113🤔27😡24🥰17👏5